Select Page

በዳሸን ባንክ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

ዳሸን ባንክ ባለፉት ስድስት ወራት በነበረው አፈፃፀም ላይ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች  በዋናው መስሪያ ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እየተወያዩ ነው።

በዚህ የበጀት አመት የመጀመሪያ ሩብ አመት አፈፃፀም ላይ ውይይት በተካሄደበት ወቅት በሁለተኛው ሩብ አመት በተለየ መልኩ እንዲተገበሩ በታቀዱ ስራዎች አፈፃፀም ውይይቱ ተጀምሯል።

የባንኩ አጠቃላይ የስድስት ወራት ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሪፖርቱ ላይ ያተኮረ ውይይትም እየተካሄደ ነው።

ለሶስት ቀናት በሚቆየው ውይይት በቀጣይ ስድስት ወራት ባንኩ ያስቀመጣቸውን ዕቅዶች በማሳካት አመታዊ ዕቅዱን እውን ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት ይካሄዳል

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram