Select Page

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጅግጅጋ ገቡ

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጅግጅጋ ገቡ

የዳሸን ባንክ ቺፍ ስትራቴጂክ ኦፊሰር አቶ ኤልያስ ሁሴን፣ የዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ  የባንክ አገልግሎት ቺፍ ኦፊሰር አቶ መስፍን በዙ እንዲሁም ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ጅግጅጋ ገብተዋል።

ለባንኩ  ልኡካን የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር  በሽር አብዱላሂ፣ የከተማ አስተዳደሩ እና የባንኩ ደንበኞች አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን “እንኳን ደህና መጣችሁ “ብለዋል።

ዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ ዱቤ አለ አገልግሎትን በጅግጅጋና አካባቢው እያስተዋወቀ ሲሆን በአገልግሎቱ ዙሪያ በነገው ዕለት ሴሚናር አዘጋጅቷል።

በሴሚናሩም ከወለድ ነጻ ዱቤ አለ አገልግሎትን አስመልክቶ ከማህበረሰቡ ጋር ውይይት ይደረጋል።

ሴሚናሩ በሐረርና ድሬዳዋ ከተሞች ቀጥሎ ይካሄዳል።

 

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram