ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ
ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ
ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የአርባ ምንጭ ከተማ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የሶስትዮሽ የጋራ ስምምነት ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ ሃይሌ ሪዞርት ተፈራርመዋል፡፡
በዚህ ስምምነት መሰረት ዳሸን ባንክ በአርባ ምንጭ ከተማና አካባቢው የተለያዩ የባንክ አገልግሎት አማራጮችን በስፋት እንዲያቀርብና በጋሞ ዞን አዳዲስ ቅርንጫፎችን በመክፈት አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ያደርጋል፡፡
ዳሸን ባንክ በከተማውና አካባቢው አገልግሎቱን ተደራሽና ለማድረግና አዳዲስ ቅርንጫፎችን ለመክፈት በሚያደርገው ጥረት የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ በስምምነቱ ተመልክቷል፡፡
ከአርባ ምንጭ ከተማ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጋር በመተባበርም ህብረት ስራ ማህበራት፣ የንግድ ማህበራትና ሌሎች መሰል መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ከባንኩ ጋር ይበልጥ ተሳስረው የሚሰሩባቸው የተለያዩ አማራጮች በስምምነቱ ተወስተዋል፡፡
የዳሸን ባንክ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አርባምንጭ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጋሞ ዞንና የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ፣ የጋሞ አባቶች እንዲሁም የአርባምንጭ ከተማ ንግድ ማህበራት ዘርፍ ምክር ቤት የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገዉላቸዋል።
Other Photo Albums

ዳሸን ባንክ 6.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ

ዳሸን ባንክ የ6ኛውን የታማኝ የግብር ከፋዮች ሽልማት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

Dashen Bank Culture Club 2017 EC Events Calendar Unveiled!

Dashen Bank Participates in NBE’s Launch of DEBO Initiative to Boost Remittances

ዳሸን ባንክ ከኤግልላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ እና ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር ያቀረበው “ጌትፊ ፔይ ባይ ሊንክ” (GetFee – Pay By Link) የተሰኘ የኦንላየን የክፍያ አማራጭ አገልግሎት አስተዋወቀ፡፡

ዳሸን ባንክ ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር ከወለድ-ነጻ የዱቤ አገልግሎት ማግኘት የሚያስችል “ከወለድ-ነጻ ዱቤ አለ” አገልግሎትን አስተዋወቀ፡፡

የዳሸን ባንክ 28ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እና የሠራተኞች ቀን

ሶስቱ ጓደኛማቾች የዳሸን ከፍታ ውድድርን አሸነፉ!

ዳሸን የ“ዘ ባንከር” ሽልማትን ለ13ኛ ጊዜ አሸነፈ

ዳሸን ባንክ የአለም አቀፉ አነስተኛና መካከለኛ ተቋማት ፋይናንስ ፎረም አባል ሆነ

ዳሸን ባንክ 18 ቢሊዮን ብር ገቢ አስመዘገበ

ዳሸን ባንክ የ2015 የባንኮች የእግር ኳስ ውድድር ዋንጫ አሸነፈ

ዳሸን ባንክና ማስተርካርድ የመጀመሪያውን ቨርቹዋል አለም አቀፍ ቅድመ ክፍያ ካርድ አስተዋወቁ::

ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዘ የዱቤ ግብይት አስተዋወቀ

Donation to Somali Regional State

Dashen American Express International card Inaguration

28th Ordinary & 25th Extra Ordinary Annual Shareholder Meeting at Mechare Meda

The 27th Ordinary and 24th Extra Ordinary General Meeting of Shareholders of Dashen Bank

ዳሽን ባንክ የ 10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ መከላከያ ዝግጅት አበረከተ
