ዳሸን የ“ዘ ባንከር” ሽልማትን ለ13ኛ ጊዜ አሸነፈ
ዳሸን የ“ዘ ባንከር” ሽልማትን ለ13ኛ ጊዜ አሸነፈ
ባንኮችን በተለያዩ የአፈጻጸም መለኪያዎች የሚመዝነው እና የእንግሊዙ ፋይናንሻል ታይምስ የሚያሳትመው ዘ ባንከር መጽሔት ለተከታታይ ሁለተኛ ዓመት በጠቅላላ ለ13ኛ ጊዜ የ2023 የኢትዮጵያ አሸናፊ ሆኖ ተመርጧል፡፡
ባንካችን ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመሆን አነስተኛ ብድር እና ቁጠባ ተደራሽ በማድረግ የፋይናንስ አካታችነትን መፍጠሩ የ2023ቱን ዘባንከር ሽልማት እንዲያገኝ ካስቻሉት ስኬቶቹ አንዱ ነው። ባንካችን ከቴክኖሎጂ አጋሩ ኤግላይን ጋር ለገበያ ባስተዋወቀው ‘ዱቤ አለ‘ የተሰኘ በቴክኖሎጅ የታገዘ የዋስትና እና ብድር አቅርቦቱ ለሸማቾች እና አነስተኛ ንግድ አንቀሳቃሾች የሚያቀርበው አገልግሎት ሌላኛው ለሽልማቱ ያበቃው ስኬት ነው፡፡
በቅርቡ ከማስተር ካርድ ጋር ያስተወቅነው ባለ ብዙ መገበያያ ገንዘብ እና ከንክኪ ነፃ ቅድመ ክፍያ ዓለም አቀፍ ካርድ ባንካችንን ለሽልማቱ ካበቁ አያሌ ምክንያቶች ውስጥ ይገኝበታል።
የባንካችን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋዉ ዓለሙ ሽልማቱን ለንደን ተገኝተዉ ተቀብለዋል፡፡
የእንግሊዙ ዘ ባንከር መጽሄት ከአዉሮፓዉያኑ 1926 ጀምሮ በዓለም አቀፉ የባንክ መስክ ከፍተኛ ተቀባይነት እና ዕውቅና ያለው ህትመት ነው ፡፡
Other Photo Albums

ዳሸን ባንክ 6.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ

ዳሸን ባንክ የ6ኛውን የታማኝ የግብር ከፋዮች ሽልማት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

Dashen Bank Culture Club 2017 EC Events Calendar Unveiled!

Dashen Bank Participates in NBE’s Launch of DEBO Initiative to Boost Remittances

ዳሸን ባንክ ከኤግልላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ እና ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር ያቀረበው “ጌትፊ ፔይ ባይ ሊንክ” (GetFee – Pay By Link) የተሰኘ የኦንላየን የክፍያ አማራጭ አገልግሎት አስተዋወቀ፡፡

ዳሸን ባንክ ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር ከወለድ-ነጻ የዱቤ አገልግሎት ማግኘት የሚያስችል “ከወለድ-ነጻ ዱቤ አለ” አገልግሎትን አስተዋወቀ፡፡

የዳሸን ባንክ 28ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እና የሠራተኞች ቀን

ሶስቱ ጓደኛማቾች የዳሸን ከፍታ ውድድርን አሸነፉ!

ዳሸን ባንክ የአለም አቀፉ አነስተኛና መካከለኛ ተቋማት ፋይናንስ ፎረም አባል ሆነ

ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክ 18 ቢሊዮን ብር ገቢ አስመዘገበ

ዳሸን ባንክ የ2015 የባንኮች የእግር ኳስ ውድድር ዋንጫ አሸነፈ

ዳሸን ባንክና ማስተርካርድ የመጀመሪያውን ቨርቹዋል አለም አቀፍ ቅድመ ክፍያ ካርድ አስተዋወቁ::

ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዘ የዱቤ ግብይት አስተዋወቀ

Donation to Somali Regional State

Dashen American Express International card Inaguration

28th Ordinary & 25th Extra Ordinary Annual Shareholder Meeting at Mechare Meda

The 27th Ordinary and 24th Extra Ordinary General Meeting of Shareholders of Dashen Bank

ዳሽን ባንክ የ 10 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝ መከላከያ ዝግጅት አበረከተ
