ዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች በሙሉ የዳሸን ባንክ አ.ማ.ባለአክሲዮኖች 27ኛ (ሃያ ሰባተኛ አስቸኳይ) ጠቅላላ ጉባኤ ሐምሌ 17 ቀን 2017ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው ቀን፤ሰዓት እና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ ሙሉ መረጃውን ለመግኘት ከላይ ያሉትን ይጫኑ Latest Updates ዳሸን ባንክ አጋር የሆነበት የሴቶች 5 ኪ.ሜ ታላቁ ሩጫ ቅድመ-ውድድር በእቴጌ መነን የልጃገረዶች አዳሪ ትምህርት ቤት ተካሄደ Mar 14, 2026read more ዳሸን ባንክ ለረመዷን ወር ያዘጋጀዉን “ለ እናቴ” የሰደቃ መርሃ-ግብር በሻሽመኔ እና ጅማ ከተሞች አከናወነ Mar 14, 2026read more ዳሸን ባንክ የታላቁን ረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ “ለእናቴ” በሚል ስያሜ የሰደቃ መርሀ-ግብር እያከናወነ ይገኛል Mar 13, 2026read more አግማስ ኢትዮጵያ ለዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Mar 11, 2026read more Dashen Bank’s “Sharik” Surpasses 15 Billion birr in Shariah –Compliant Financing Mar 11, 2026read more
ዳሸን ባንክ አጋር የሆነበት የሴቶች 5 ኪ.ሜ ታላቁ ሩጫ ቅድመ-ውድድር በእቴጌ መነን የልጃገረዶች አዳሪ ትምህርት ቤት ተካሄደ Mar 14, 2026read more
Dashen Bank’s “Sharik” Surpasses 15 Billion birr in Shariah –Compliant Financing Mar 11, 2026read more