Select Page

ለዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች በሙሉ

 

የዳሸን ባንክ አ.ማ.ባለአክሲዮኖች 32ተኛ (ሰላሳ ሁለተኛ) መደበኛ እና 28ኛ (ሃያ ስምንተኛ) አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው ቀን፤ሰዓት እና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡

ሙሉ መረጃውን ለመግኘት ከላይ ያለውን ይጫኑ

 

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram