ዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች በሙሉ የዳሸን ባንክ አ.ማ.ባለአክሲዮኖች 31ኛ (ሰላሳ አንደኛ) መደበኛ እና 26ኛ (ሀያ ስድስተኛ አስቸኳይ) ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 5ቀን 2017ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው ቀን፤ሰዓት እና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ሙሉ መረጃውን ለመግኘት ከላይ ያለውን ይጫኑ Latest Updates የዳሸን ባንክ 29ኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የሠራተኞች ቀን ተከበረ Feb 10, 2025read more Dashen Bank partners with M-PESA Safaricom Ethiopia and CashGo to transform international remittances for Ethiopians Feb 6, 2025read more ዳሸን ባንክ ከኤምፔሳ-ሳፋሪኮም እና ካሽ ጎ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገልግሎት ማቅረብ ጀመረ Feb 6, 2025read more ዳሸን የገዘፈ ስሙን ተጠቅሞ ደንበኞች የሚተማመኑበት ባንክ ሆኖ እንደሚቀጥል አስታወቀ Feb 1, 2025read more የደንበኞች ሳምንት ከዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ደንበኞች ጋር ተከበረ Jan 31, 2025read more
Dashen Bank partners with M-PESA Safaricom Ethiopia and CashGo to transform international remittances for Ethiopians Feb 6, 2025read more