Select Page

ዳሸን ባንክ የተሳተፈበት ኤክስፖ ተከፈተ

ዳሸን ባንክ የተሳተፈበት “አዲስ ነገር እሰከ ፋሲካ” ኤክስፖ በዛሬው ዕለት በኤግዚቢሽን ማዕከል በይፋ ተከፍቷል ።

በዚህ ኤክስፖ ላይ የተሳተፈው ዳሸን ባንክ በቅርቡ በባንክ ኢንዱስትሪው ለመጀመሪያ ጊዜ ይፋ የሆነውን ዳሸን ባንክ ሱፐር አፕን ጨምሮ ዱቤ አለ እና ሌሎች መደበኛ የባንኩን አገልግሎቶች ያስተዋውቃል ።

ኤክስፖው ለቀጣይ 22 ቀናት እንደሚቀጥል የተገለጸ ሲሆን ዳሸን ባንክም ምሽትን ጨምሮ የባንክ አገልግሎት ለተሳታፊዎች ይሰጣል ።

እሰከ ፋሲካ ዋዜማ ድረስ በሚቆየው ይህ ኤክስፖ ሀገር በቀል ድርጅቶች እና ከተለያዩ ዓለም ሀገራት የመጡ አምራችና ነጋዴዎች የሚሳተፉበት ሲሆን እሰከ ሦስት መቶ ሺህ ድረስ የሚገመቱ ጎብኚዎች ይገኙበታል ተብሎ ይጠበቃል ።

 

          

 

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram