Select Page
ለክቡራን የዳሸን ባንክ ደንበኞች

ለክቡራን የዳሸን ባንክ ደንበኞች

ለክቡራን የዳሸን ባንክ ደንበኞች

ሰነዱን በመጫን ያውርዱ

በተያያዘው ሰነድ የተዘረዘሩት ገንዘቦች በባንካችን ለ15 አመትና ከዚያ በላይ በተከፋይ ሒሳብ ውስጥ ተይዘው የሚገኙ ሲሆን የገንዘቡ ባለመብት/ተከፋይ የሆናችሁ ደንበኞቻችን እስከ የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ማስረጃችሁን በመያዝ በተጠቀሱት ቅርንጫፎቻችን በመቅረብ ክፍያ መጠየቅ እንደምትችሉ በትህትና እናሳውቃለን፡፡

ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የአርባ ምንጭ ከተማ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የሶስትዮሽ የጋራ ስምምነት ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ ሃይሌ ሪዞርት ተፈራርመዋል፡፡

በዚህ ስምምነት መሰረት ዳሸን ባንክ በአርባ ምንጭ ከተማና አካባቢው የተለያዩ የባንክ አገልግሎት አማራጮችን በስፋት እንዲያቀርብና በጋሞ ዞን አዳዲስ ቅርንጫፎችን በመክፈት አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ያደርጋል፡፡

ዳሸን ባንክ በከተማውና አካባቢው አገልግሎቱን ተደራሽና ለማድረግና አዳዲስ ቅርንጫፎችን ለመክፈት በሚያደርገው ጥረት የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ በስምምነቱ ተመልክቷል፡፡

ከአርባ ምንጭ ከተማ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጋር በመተባበርም ህብረት ስራ ማህበራት፣ የንግድ ማህበራትና ሌሎች መሰል መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ከባንኩ ጋር ይበልጥ ተሳስረው የሚሰሩባቸው የተለያዩ አማራጮች በስምምነቱ ተወስተዋል፡፡

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አርባምንጭ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጋሞ ዞንና የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ፣ የጋሞ አባቶች እንዲሁም የአርባምንጭ ከተማ ንግድ ማህበራት ዘርፍ ምክር ቤት የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገዉላቸዋል።

Environmental and Social Risk Management Policy Document

Environmental and Social Risk Management Policy Document

Environmental and Social Risk Management Policy Document

Dashen Inked USD 40 Million Financing with BII & FMO

Dashen Inked USD 40 Million Financing with BII & FMO

Dashen Inked USD 40 Million Financing with BII & FMO

Dashen Bank and its European financiers, British International Investment (BII) and FMO, the Dutch entrepreneurial development bank, concluded the financing agreement for the USD 40 million fund announced in late August 2023.

The agreement is concluded today on the sidelines of the World Bank-IMF Annual Meetings being held at the Marrakech, Morocco, in the presence of H.E. Andrew Mitchell, UK’s Minister of State of Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO); H.E. Mamo Mihretu, Governor of the National Bank of Ethiopia; Dulla Mekonnen, Chairperson of Dashen Bank; Michael Jongeneel, CEO of FMO ; Nick O’Donohoe, CEO of BII; and Asfaw Alemu, CEO of Dashen Bank.

The fund, which is the first of its kind after the introduction of the Foreign Currency Intermediation Directive by NBE, will be made available to Ethiopian agribussinesses engaged in the export sector.

Apart from the medium term financing, Dashen Bank will also benefit from technical assistance of the European financiers in the areas of governance, risk, environment and sustainability practices.

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram