Press Releases

ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ
የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ እና ምርጫ በአስመራጭ ኮሚቴ አማካይነት እንዲከናወን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው የኮርፖሬት ገቨርናንስ መመሪያ ቁጥር ኤስቢቢ/71/2019 መሠረት የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም በተደረገው የባንኩ የባለአክሲዮኖች 29ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ መመረጡ ይታወቃል ::በዚሁ መሠረት ኮሚቴው የዳይሬክተሮች ቦርድ ዕጩ አባላትን ጥቆማ ከ መጋቢት 23 ቀን...

𝐁𝐈𝐈 & 𝐅𝐌𝐎 𝐔𝐧𝐯𝐞𝐢𝐥 𝐔𝐒$ 𝟒𝟎 𝐌𝐢𝐥𝐥𝐢𝐨𝐧 𝐂𝐨𝐦𝐦𝐢𝐭𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐭𝐨 𝐃𝐚𝐬𝐡𝐞𝐧 𝐁𝐚𝐧𝐤 𝐅𝐢𝐫𝐬𝐭 𝐋𝐨𝐧𝐠-𝐓𝐞𝐫𝐦 𝐅𝐨𝐫𝐞𝐢𝐠𝐧 𝐂𝐨𝐦𝐦𝐢𝐭𝐦𝐞𝐧𝐭 𝐭𝐨 𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚’𝐬 𝐅𝐢𝐧𝐚𝐧𝐜𝐢𝐚𝐥 𝐒𝐞𝐜𝐭𝐨𝐫
- Innovative facility enables progressive local bank to expand lending to exporters.- Provides longer-term USD capital to agricultural exporters for the purchase of new machinery to automate and expand product lines, increasing food availability.- Increases Ethiopia’s...

ዳሸን ባንክ ለኢትዮጵያ ባንኮች የመጀመሪያ የሆነውን የ40 ሚሊየን ዶላር ብድር አገኘ
- ባንኩ ያገኘው ብድር ለወጪ ንግድ የሚሰጠውን ብድር ይበልጥ እንዲያጠናክር ያስችለዋል፡፡- ለውጭ ምንዛሪ የሚሰጠው ብድር የግብርና ምርት ላኪዎች አዳዲስ ማሽነሪዎችን በመግዛት የምርት ሂደታቸውን እንዲያዘምኑና ምርታማነታቸውን እንዲያሳድጉ ያግዛል።- የኢትዮጵያ የግብርና ምርት ላኪዎችን የገቢ አቅም በማሳደግ ምርታማነትን ያሳድጋል፡፡ (አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23 ቀን 2023)- የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት (ቢ አይ...

Dashen Bank and Mastercard join forces to launch the first virtual prepaid card in Ethiopia
The card offers both plastic and virtual capabilities allowing customers to choose their preferred payment method. The new card will provide foreign payment options, simplifying international payments The partnership will also drive sustainable growth and inclusion of...

ዳሸን ባንክና ማስተርካርድ የመጀመሪያውን ቨርቹዋል አለም አቀፍ ቅድመ ክፍያ ካርድ አስተዋወቁ
አዲስ አበባ-ነሃሴ 09-2015 ዓ.ም ዳሸን ባንክ አለም አቀፍ ቅድመ ክፍያ ካርድ ከማስተርካድ ጋር በመተባበር ከተለመደው በስም ከሚታተም የፕላስቲክ ካርድ በተጨማሪ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ታሪክ የመጀመሪያ የሆነ ቨርቹዋል ካርድን በማምጣት ዛሬ በሸራተን አዲስ ሆቴል አስተዋውቀዋል፡፡ የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በስነ-ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ዳሸን ባንክ ይህን በአይነቱ የተለየ ካርድ...

Ecobank and Dashen Bank launch remittance app targeting Ethiopians in the Diaspora
Addis Ababa, 08 June 2023 – Ecobank, the leading Pan-African Banking Group, through its representative office in Ethiopia, has partnered with Ethiopia’s Dashen Bank to enable Ethiopians living in the diaspora, specifically Europe, to send money instantly to any Dashen...

ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክስዮኖች በሙሉ
የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ የዕጩ አባላትን ጥቆማ ከመጋቢት 23 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተቀበለ መሆኑ ይታውቃል። ስለሆነም ለባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት መስፈርቱን የሚያሟሉ ዕጩዎችን እስከ ሰኔ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ መጠቆም የምትችሉ ሲሆን ስለተጠቋሚዎች …

ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክስዮኖች
ዕጩ ዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ ከመጋቢት 23ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 23ቀን 2015ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ስለሆነ የጥቆማ ፎርሙን ከሁሉም የዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ወይንም ከስር ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ጥቆማ እንድታቀርቡ እናሳውቃለን፡፡ Latest...

VISA, Mastercard and Amex card holders can now donate to Ethiopian Red Cross Society online
Dashen Bank has finished integration with Ethiopian Red Cross Society that enable people to donate from all over the world.

ዳሸን ባንክ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ከወለድ ነፃ ፋይናንስ አቀረበ
ዳሸን ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ሸሪክ የተሰኘ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በማስተዋወቅ አገልግሎት የጀመረው ከ5 ዓመት በፊት ነበር፡፡ ይህም ባንኩ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አካታች መሆኑን ያሳየበት ሆኗል፡፡ ይህ የባንክ አገልግሎት የዛሬ አምስት ዓመት ሲጀመር በዘርፉ በቂ ልምድና ክህሎት የሌለ በመሆኑ ከፍተኛ ዝግጅት የጠየቀ ነበር፡፡ የራሱ የሆኑ የፖሊሲና አሰራር ማዕቀፎችና...