Select Page
ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል

ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል

ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ባንኩ በዘንድሮው ዓመት የሐጅ ስነ-ስርዓት ለመፈጸም ወደ ሳውዲ ዓረቢያ የሚጓዙ ሁጃጆችን  ባሉት ቅርንጫፎች አገልግሎት እየሰጠ ነው፡፡ ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች ከ80 በላይ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ አገልግሎት በሚሰጡ ቅርንጫፎችና ከ800 በላይ በተዘጋጁ መስኮቶች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። የሐጅ ሐይማኖታዊ ስነ-ስርዓትን ለመፈጸም...

read more
ዳሸን ባንክ በፕላቲኒየም ደረጃ ስፖንሰር ያደረገው ኤግዚቢሽን ተከፈተ

ዳሸን ባንክ በፕላቲኒየም ደረጃ ስፖንሰር ያደረገው ኤግዚቢሽን ተከፈተ

ዳሸን ባንክ ዋና አጋር የሆነበት የዲያስፖራ አውደ-ርዕይ በዛሬው ዕለት በግዮን ሆቴል በይፋ ተከፍቷል። አውደ-ርዕዩ  የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማኀበር ከሮሆቦት ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው ። በዳሸን ባንክ ዲያስፓራ ባንኪንግ መምሪያ ከፍተኛ ስራ አስኪያጅ  አቶ ካሱ ጌታቸው በአውደ-ርዕዩ ላይ ባንኩ በቅርቡ ይፋ የሆነውን ዳሸን ሱፐር አፕን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶችን እያስተዋወቀ እንደሆነ ገልጸዋል። ባንኩ ለዲያስፓራው...

read more
ዳሸን ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ የመጀመሪያውን ሱፐር አፕ ለአገልግሎት አቀረበ

ዳሸን ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ የመጀመሪያውን ሱፐር አፕ ለአገልግሎት አቀረበ

ጋዜጣዊ መግለጫ   (አዲስ አበባ: ጥር 06: 2017 ዓ.ም)- ዳሸን ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ዘርፍ የመጀመሪያ የሆነውንና በርካታ አገልግሎቶችን በአንድ ማዕቀፍ ያካተተ ዘመናዊ፣ ፈጣንና አስተማማኝ አገልግሎት ማቅረብ የሚያስችል ሱፐር አፕ (መተግበሪያ) በሸራተን አዲስ ሆቴል አስመርቋል፡፡   የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ ባደረጉት ንግግር ‘’ዳሸን ባንክ ሱፐር አፕ የበለጠ አቅም...

read more
ዳሸን ባንክና ኖቫ ኮኔክሽንስ ታላቁን የአፍሪካ ሩጫ በጋራ ለማዘጋጀት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክና ኖቫ ኮኔክሽንስ ታላቁን የአፍሪካ ሩጫ በጋራ ለማዘጋጀት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክና ኖቫ ኮኔክሽንስ በቀጣይ ሦስት ዓመታት ታላቁን የአፍሪካ ሩጫ ለማዘጋጀት እና ለተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ዕውቅና ለመስጠት የሚያስችል ስምምነት ዛሬ በዳሸን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ዳሸን ባንክን በመወከል ስምምነቱን የተፈራረሙት የባንኩ ቺፍ ስትራቴጂ ኦፊሰር አቶ ኤልያስ ሁሴን እንደተናገሩት ዳሸን ባንክ ኖቫ ኮኔክሽንስ የሚያዘጋጃቸውን የነዚህ መርሃ-ግብሮች አጋር መሆኑን በሰሜን አሜሪካ ከሚገኘው...

read more
“የስነ-ምግባር ጉዳይ ዘወትር ሊዘነጋ አይገባም- አቶ አስፋው ዓለሙ”

“የስነ-ምግባር ጉዳይ ዘወትር ሊዘነጋ አይገባም- አቶ አስፋው ዓለሙ”

“የስነ-ምግባር ጉዳይ ዘወትር ሊዘነጋ አይገባም- አቶ አስፋው ዓለሙ" ሙስናን መከላከል እና ሰነ-ምግባርን ማጽናትን አስመልክቶ ስልጠና ለስራ ኃላፊዎች ታኅሣሥ 24 እና 25/ 2017 ዓ.ም በዳሸን ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት ተሰጠ። በስልጠና መርሃ-ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ እንደ ተቋም ስነ-ምግባርን ማስፈንና ሙስናን የመከላከል ባሕላችንን አጠናክረን ማስቀጠል...

read more
“የፈጠራና የነቃ ተሳትፎ ወርን ስናከብር ተለዋዋጭ የሆነውን ዓለም ከግምት በማስገባት ሊሆን ይገባል”  – አቶ አስፋው ዓለሙ

“የፈጠራና የነቃ ተሳትፎ ወርን ስናከብር ተለዋዋጭ የሆነውን ዓለም ከግምት በማስገባት ሊሆን ይገባል” – አቶ አስፋው ዓለሙ

“የፈጠራና የነቃ ተሳትፎ ወርን ስናከብር ተለዋዋጭ የሆነውን ዓለም ከግምት በማስገባት ሊሆን ይገባል” - አቶ አስፋው ዓለሙ ዳሸን ባንክ የፈጠራ ባህልና የነቃ ተሳትፎ ወርን አከበረ ባንኩ በየዓመቱ የሚያከብረው የፈጠራ ባህልና የነቃ ተሳትፎን ለማሳደግ ያለመ መርሐ-ግብር አዘጋጅቷል። በመርሐ-ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ" ባንካችን የፈጠራ ሐሳቦችን ወደ ተግባር ለማስገባት...

read more
“ዳሸን ባንክ ሴቶችን በሁሉም መስክ ብቁ ለማድረግ እያደረገ ያለው ጥረት ለሌሎች ተቋማት ምሳሌ የሚሆን ነው” – ስህን ተፈራ (ዶ/ር) የዘርፉ ባለሙያ

“ዳሸን ባንክ ሴቶችን በሁሉም መስክ ብቁ ለማድረግ እያደረገ ያለው ጥረት ለሌሎች ተቋማት ምሳሌ የሚሆን ነው” – ስህን ተፈራ (ዶ/ር) የዘርፉ ባለሙያ

"ዳሸን ባንክ ሴቶችን በሁሉም መስክ ብቁ ለማድረግ እያደረገ ያለው ጥረት ለሌሎች ተቋማት ምሳሌ የሚሆን ነው" - ስህን ተፈራ (ዶ/ር) የዘርፉ ባለሙያ ዳሸን ባንክ የሴት ሠራተኞቹን አቅም ይበልጥ ለማጎልበት የሚያስችል መርሃ-ግብር አስጀመረ። መርሃ-ግብሩ የሴቶችን የመሪነት ሚና ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያስችል እንደሆነ ተጠቁሟል። በመርሃ-ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ ንግግር ያደረጉት የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ “ዛሬ...

read more
ዳሸን ባንክ ለቀጣዮቹ ለ17 ቀናት የሚሳተፍበት የገና ባዛር በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ተከፈተ

ዳሸን ባንክ ለቀጣዮቹ ለ17 ቀናት የሚሳተፍበት የገና ባዛር በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ተከፈተ

ዳሸን ባንክ ለቀጣዮቹ ለ17 ቀናት የሚሳተፍበት የገና ባዛር በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ተከፈተ የባዛሩ አዘጋጅ የሆነው ባሮክ ኤቨንትስ ባዛሩ አገልግሎት ሰጭ ተቋማትንና ሸማቾችን በቀላሉ ለማገናኘት ምቹ አጋጣሚ እንደሆነ አመላክቷል። በባዛርና ኤግዚቢሽኑ ባንኮች አገልግሎት እንዲሰጡና ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ የሚያግዝ እንደሆነም ተመልክቷል። ዳሸን ባንክ በዚህ ባዛርና አውደ-ርዕይ ላይ የተሟላ የባንክ  አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን...

read more
“በቅድሚያ ራሳችንን እናሸንፍ” ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገ/ስላሴ

“በቅድሚያ ራሳችንን እናሸንፍ” ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገ/ስላሴ

"በቅድሚያ ራሳችንን እናሸንፍ" ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገ/ስላሴ ዳሸን ባንክ ጠንካራ የአገልግሎት ባህልን ለማሳደግ በማለም ያዘጋጀውን ዕቅድ ላሳኩ ቅርንጫፎች ዕውቅና ሰጠ። ባንኩ “ሆኖ መገኘት” በሚል መሪ ሃሳብ ያስጀመረው የአገልግሎት ባህልን የመተግበር ዕቅድ የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ቅርንጫፎች ዕውቅና ሰጥቷል፡፡ በእውቅና መርሃ-ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ  አቶ አስፋው ዓለሙ ባንኩ “ሆኖ...

read more

Amole Payment Services

Download Amole Wallet for Android or iOS Devices from Google Play Store or App Store by clicking on their respective icons below.

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram