ክቡራንና ክቡራት የዳሸን ባንክ ውድ ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት፤
ባንካችን ያለፈውን በጀት ዓመት እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በስኬት አጠናቋል፡፡
ለዚህም ስኬት ለደንበኞቻችንና ባለድርሻ አካላት ምስጋናችንን እያቀረብን ሁላችሁም እንኳን ደስ ያላችሁ! እንኳን ደስ ያለን!
ዛሬ በተጀመረው በጀት ዓመትም ከእናንተ ጋር በጋራ በመስራት ከዚህ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ ዝግጁ መሆናችንን እንገልፃለን!