Select Page
Dashen Bank netted birr 6.4 billion profit

Dashen Bank netted birr 6.4 billion profit

(Addis Ababa, October 15, 2024) – Shareholders of Dashen Bank, one of Ethiopia’s pioneering private banks, gathered today at Millennium Hall for the 31st ordinary and 26th extraordinary annual meetings to review the bank’s performance during the last fiscal year and...

read more
ዳሸን ባንክ 6.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ

ዳሸን ባንክ 6.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ

ዳሸን ባንክ ባለፈው በጀት ዓመት ብር 6.4 ቢሊየን ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ፡፡ የባንኩ ባለአክሲዮኖች 31ኛ መደበኛና 26ኛ አስቸኳይ ጉባኤ በሚሊንየም አዳራሽ ዛሬ የተካሄደ ሲሆን ያለፈው ዓመት የባንኩ የስራ አፈፃፀም፣ የዚህ በጀት ዓመት እቅድና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የዳሸን ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ዱላ መኮንን ባለፈው በጀት ዓመት በባንክ ኢንዱስትሪው አውንታዊና...

read more
ዳሸን ባንክ የ6ኛውን የታማኝ የግብር ከፋዮች ሽልማት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

ዳሸን ባንክ የ6ኛውን የታማኝ የግብር ከፋዮች ሽልማት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

ዳሸን ባንክ በሐገር አቀፍ ደረጃ ለ6ተኛ ጊዜ በተዘጋጀው የታማኝ ግብር ከፋዮች የእውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር ላይ የፕላቲኒየም ደረጃ ሽልማትን ተቀብሏል፡፡ የ6ኛው ዙር የታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና እና ሽልማት ሥነ-ስርዓት በትላንትናው እለት በብሔራዊ ቤተ-መንግስት ተካሒዷል፡፡ በዚሁ ፕሮግራም ላይ 550 ግብር ከፋዮች እውቅና እና ሽልማት ያገኙ ሲሆን ግብር ከፋዮች በሀገር ውስጥ ገቢ በ12 እና በጉምሩክ በ7 የመምረጫ...

read more
የኢትዮጵያ ከወለድ ነጻ የፋይናንስ ባለሙያዎች ማህበር 4ተኛ ዓመታዊ ጉባኤውን በዳሸን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አካሂዷል፡፡

የኢትዮጵያ ከወለድ ነጻ የፋይናንስ ባለሙያዎች ማህበር 4ተኛ ዓመታዊ ጉባኤውን በዳሸን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አካሂዷል፡፡

የኢትዮጵያ ከወለድ ነጻ የፋይናንስ ባለሙያዎች ማህበር 4ተኛ ዓመታዊ ጉባኤውን በዳሸን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አካሂዷል፡፡ዳሸን ባንክ ስፓንሰር ያደረገው ጉባኤው የማህበሩ ዓመታዊ የስራ አፈጻጸም እና ቀጣይ እቅዶቹ ላይ ተወያይቷል። የማህበሩን አመታዊ የስራ አፈጻጸም ሪፓርት ያቀረቡት የማህበሩ ስራ አስፈፃሚ አባል አቶ አንዋር አብደላ በበጀት ዓመቱ ከወለድ ነጻ የፍይናንስ አገልግሎት ዘርፍ ለመደገፍ በርካታ ስራዎች...

read more

Amole Payment Services

Download Amole Wallet for Android or iOS Devices from Google Play Store or App Store by clicking on their respective icons below.

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram