Press Releases
ዳሸን ባንክ ስፓንሰር ያደረገው ለባዊ ኢንተርናሽናል አካዳሚ “ፓን አፍሪካኒዝም” ባዛር ተካሄደ፡፡
የባዛሩ ብቸኛ የባንክ አጋር የነበረው ዳሸን ባንክ በባዛሩ ላይ የባንክ አገልግሎቶቹን ሰጥተዋል። የለባዊ ኢንተርናሽናል አካዳሚ ስራ አስኪያጅ የሆኑት ፕሮፌሰር ፓኖስ ሃትዘያንድሪያስ ዳሸን ባንክ የባዛሩ ዋና አጋር በመሆኑ አመስግነዋል። ዳሸን ባንክ ከዚህ ሁነት ባሻገር የለባዊ ኢንተርናሽናል አካዳሚ አጋር መሆኑን ያነሱት ስራ አስኪያጁ የትምህርት ቤቱ የፋይናንስ እንቅስቃሴ በዳሸን ባንክ በኩል እየተከናወነ ይገኛልም ብለዋል።...
ዳሸን ባንክ በአጋርነት ያዘጋጀው የሥዕል አወደ-ርዕይ ተካሄደ፡፡
ዳሸን ባንክ “ዳሸን ካልቸር ክለብ” “ከዋትስ አውት አዲስ ኢቨንትስ” ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የስዕልና ሌሎች የጥበብ ሥራዎችን ለሽያጭ የሚያቀርቡበት /Big Art Sale/አውደ-ርዕይ ለ19ኛ ጊዜ በሂልተን ሆቴል ተካሄዷል:: ለሁለት ቀናት የተካሄደው ይህ የጥበብ መድረክ ከ5,000 በላይ የጥበብ ወዳጆች ታድመውበታል፡፡ በሁነት ላይ ለሸያጭ የቀረቡት የስዕል ስራዎች ግብይትና የመግቢያ ትኬት ሽያጭ እንዲሁም ሌሎች የባንክ...
ዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት “ሸሪክ“የጀመረበትን 6ተኛ አመት በድምቀት አከበረ
(አዲስ አበባ- የካቲት 29 ቀን 2016 ዓ.ም) ዳሸን ባንክ ሸሪክ የተሰኘ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት የጀመረበትን 6ተኛ አመት ባከበረበት ዕለት ከደንበኞች በበጎ አደራጎት ፈንድ በአደራ የሰበሰበውን 12.5 ሚሊዮን ብር ለ18 አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ድጋፍ አደረገ፡፡ ዳሸን ባንክ በሚሰጠዉ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ብቻ አሁን ላይ ከ1 ሚሊየን በላይ ደንበኞችን ማፍራት ችሏል፡፡ ይህንንም በተለያዩ...
አዲሱ የዳሸን ባንክ ቦርድ አቶ ዱላ መኮንንን በድጋሚ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀ-መንበር አድርጎ መረጠ
አዲስ አበባ፤ የካቲት 08 ቀን 2016 ዓ.ም- የዳሸን ባንክ ባለአክሲዮኖች ባካሄዱት 30ኛው መደበኛ ጉባኤ የተመረጠውና የምርጫውም ውጤት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፀደቀለት አዲሱ የዳሸን ባንክ ቦርድ ባደረገው የመጀመሪያ ጉባኤ ላይ ባለፉት ሶስት ዓመታት ባንኩን በዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀ-መንበርነት ያገለገሉትን አቶ ዱላ መኮንንን በድጋሚ በዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀ-መንበርነት መርጧል፡፡ አዲሱ ቦርድ የካቲት 05፡ 2016...
ዳሸን ባንክ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ የአየር ትራንስፖርት ክፍያ አገልግሎት ይፋ አደረጉ
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 18 ቀን 2016 ዓ.ም ዳሸን ባንክ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቅመው ክፍያውን ቆይተው የሚከፍሉበትን አዲስ የክፍያ አማራጭ በጋራ አስተዋወቁ። አቶ ዮሃንስ ሚሊዮን የዳሽን ባንክ ዲጂታል ባንኪንግ ዋና መኮንን:‘ጉዞዎ ይቀድማል ክፍያው ይደርሳል’ በሚል የተሰየመው ይህ አገልግሎት በደንበኞች ምርጫ መሰረት በ6 ወር ወይም በ12 ወር የብድር ክፍያ የሚሰጥ...
Ethiopian, Dashen Bank Launch ’Fly Now Pay Later’ Service Package
The service allows passengers to fly without paying upfront Ethiopian integrated the new Dashen Credit service to its Mobile app December 28, 2023, Addis Ababa Dashen Bank and the Ethiopian Airlines Group have jointly launched an innovative service package dubbed 'Fly...
Dashen Wins “The Banker” Award for the 13th Time
For the second year in a row and the thirteenth time so far, Dashen Bank has won the Bank of the Year Award for 2023 from Ethiopia. Widely considered the Oscar of the banking industry worldwide, the award is conferred by The Banker Magazine, a publication of UK’s...
𝗗𝗮𝘀𝗵𝗲𝗻 𝗕𝗮𝗻𝗸 𝗷𝗼𝗶𝗻𝘀 𝘁𝗵𝗲 𝗦𝗠𝗘 𝗙𝗶𝗻𝗮𝗻𝗰𝗲 𝗙𝗼𝗿𝘂𝗺
Addis Ababa, November 20, 2023- Dashen Bank has joined the SME finance Forum as the global membership network’s latest member. “SME Finance Forum is delighted to welcome Dashen Bank, a leading bank in Ethiopia and Africa, into our network. I am confident they will...
ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ
ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የአርባ ምንጭ ከተማ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የሶስትዮሽ የጋራ ስምምነት ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ ሃይሌ ሪዞርት ተፈራርመዋል፡፡ በዚህ ስምምነት መሰረት ዳሸን ባንክ በአርባ ምንጭ ከተማና አካባቢው የተለያዩ የባንክ አገልግሎት አማራጮችን በስፋት እንዲያቀርብና በጋሞ ዞን አዳዲስ ቅርንጫፎችን በመክፈት አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ያደርጋል፡፡...
ዳሸን ባንክ በደገፈው የዘንድሮው የሶልቭ ኢት ሀገር ዓቀፍ የፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች የስራ ማስጀመሪያ የገንዘብ ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡
አይኮግ ኤኒዋን ካን ኮድ ኮንሰልታንትስ ኃ.የተ.የግ.ማ፣ ከአሜሪካን ኤምባሲ እና ከዳሽን ባንክ አ.ማ፣ እንዲሁም እንደ ዋንኛ ባለድርሻ አካል ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የትምህርት ሚኒስቴር ጋራ በመተባበር በተተገበረዉ የዘንድሮው የሶልቭ ኢት 2023 የፈጠራ ውድድር ከተመዝገቡ ከ2000 በላይ ተሳታፊዎች መካከል የከተማ ዓቀፍ (City Hub) ዉድድሩን አሸንፈዉ ለመጨረሻዉ ዙር የቡትካምፕ እና የአሸናፊዎች አሸናፊ ዉድድር ያሸነፉ...