Select Page
ዳሸን ባንክ ልዩ የሱፐር አፕ ማስተዋወቅ ውድድር ሽልማትን ጨምሮ አራት አዳዲስ አገልግሎቶችን አስጀመረ

ዳሸን ባንክ ልዩ የሱፐር አፕ ማስተዋወቅ ውድድር ሽልማትን ጨምሮ አራት አዳዲስ አገልግሎቶችን አስጀመረ

(አዲስ አበባ፡- መጋቢት 24፣ 2018 ዓ.ም)- ዳሸን ባንክ እስከ 6 ሚሊዮን ብር የሚያሸልም የሱፐር አፕ ማስተዋወቅ ውድድርን ጨምሮ በዓይነቱ ልዩ የሆነውን የዲጂታል ኦንቦርዲንግ አገልግሎት፣ ዳሸን ዳሸን ለወዳጄ (የዳሸን ስታር ሪፈራል) ፕሮግራም እንዲሁም ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር የተለያዩ ዓለም አቀፍ ክፍያዎችን መክፈል የሚያስችለውን የዳሸን ቨርቹዋል ካርድ አገልግሎትን በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቱ...

read more
ዳሸን ባንክ ካልቸር ክለብ 11ኛውን የቦርሳ ዐውደ-ርዕይ አዘጋጀ

ዳሸን ባንክ ካልቸር ክለብ 11ኛውን የቦርሳ ዐውደ-ርዕይ አዘጋጀ

ዳሸን ባንክ ካልቸር ክለብ 11ኛውን የቦርሳ ዐውደ-ርዕይ (The Bag Show) ባሳለፍነው አርብ በሸራተን አዲስ ሆቴል አከናውኗል፡፡ የሀገር በቀል ዲዛይነሮችን የፈጠራ ውጤቶች ለማስተዋወቅና ለማበረታታት በዳሸን ባንክ ካልቸር ክለብ በየዓመቱ የሚዘጋጀው የቦርሳ ዐውደ-ርዕይ ለ11ኛ ጊዜ በታላቅ ድምቀት ተካሂዷል። የአውደ-ርዕዩ ተሳታፊዎች የመግቢያ ትኬት ክፍያቸውን በዳሸን ሱፐር አፕ በኩል ፈፅመዋል፡፡ ዐውደ-ርዕዩ...

read more
ኦሮሚያ ሕብረት ስራ ባንክ ለዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

ኦሮሚያ ሕብረት ስራ ባንክ ለዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

ኦሮሚያ ሕብረት ስራ ባንክ ዳሸን ባንክ የተመሰረተበትን 30ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የኦሮሚያ ሕብረት ስራ ባንክ ቺፍ ፋናንሻል ኦፊሰር አቶ ሙሉነህ አቦዬ ዳሸን ባንክ በብዙ ነገሮች ቀዳሚ ባንክ መሆኑን ገልጸው ባንኩ በተለይም በቴክኖሎጂ መስክ አርዓያ የሚሆኑ ስራዎችን እንዳበረከተ አብራርተዋል፡፡ ዳሸን ባንክና ኦሮሚያ ሕብረት ስራ ባንክ...

read more
ዳሸን ባንክ ከኤሌጋንስ አስመጪ እና ላኪ ድርጅት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

ዳሸን ባንክ ከኤሌጋንስ አስመጪ እና ላኪ ድርጅት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

ዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት (ሸሪክ) እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ በስምምነቱ መሠረትም ባንኩ በትራንስፖርትና የተለያዩ የንግድ ዘርፎች ተሰማርቶ ለሚገኘው ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ድርጅት ለሜትር ታክሲ ትራንስፓርት አገልግሎት ለሚያውላቸው የመጀመሪያ ዙር እስከ 50 የሚደርሱ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ግዢ...

read more
ዳሸን ባንክ ብቸኛ የባንክ አጋር  የሆነበት የሳፋሪኮም “ቅድሚያ ለሴቶች” 5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በድምቀት ተካሄደ

ዳሸን ባንክ ብቸኛ የባንክ አጋር  የሆነበት የሳፋሪኮም “ቅድሚያ ለሴቶች” 5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በድምቀት ተካሄደ

ዳሸን ባንክ ብቸኛ አጋር የሆነበት የሳፋሪኮም "ቅድሚያ ለሴቶች" 5ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ  በአዲስ አበባ ከተማ በድምቀት ተካሂዷል ። በውድድሩ መነሻ ቦታ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ፣ ታዋቂ አርቲስቶች  እና ሌሎች በተለያዩ የሙያ ዘርፍ የተሰማሩ ተምሳሌት ሴቶች ተሳታፊዎችን አበረታተዋል ። በውድድሩ ላይ ከ35 ደቂቃ በታች ለጨረሱ  ተወዳዳሪዎች የዳሸን ባንክ ቺፍ ፒፕል...

read more
ዳሸን ባንክ አጋር የሆነበት የሴቶች 5 ኪ.ሜ ታላቁ ሩጫ  ቅድመ-ውድድር በእቴጌ መነን የልጃገረዶች አዳሪ  ትምህርት ቤት ተካሄደ

ዳሸን ባንክ አጋር የሆነበት የሴቶች 5 ኪ.ሜ ታላቁ ሩጫ  ቅድመ-ውድድር በእቴጌ መነን የልጃገረዶች አዳሪ  ትምህርት ቤት ተካሄደ

የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ከመደረጉ አስቀድሞ በእቴጌ መነን  የልጃገረዶች አዳሪ ትምህርት ቤት በሚዘጋጀው የማነቃቂያ ቅድመ-ውድድር መርሃግብር ላይ ዳሸን ባንክ ተሳታፊ ሆነ፡፡ በማነቃቂያ መርሃ-ግብሩ ላይ የአካል ብቃት እንቅስቃሴን ጨምሮ በተማሪዎች መካከል የዱላ ቅብብል የሩጫ ውድድር የተካሄደ ሲሆን፣ ዳሸን ባንክም ለአሸናፊ ሴት ተወዳዳሪዎች ያዘጋጀውን ልዩ ሽልማት አበርክቷል፡፡ከዚህ...

read more
ዳሸን ባንክ ለረመዷን ወር  ያዘጋጀዉን “ለ እናቴ” የሰደቃ መርሃ-ግብር በሻሽመኔ እና ጅማ ከተሞች አከናወነ

ዳሸን ባንክ ለረመዷን ወር  ያዘጋጀዉን “ለ እናቴ” የሰደቃ መርሃ-ግብር በሻሽመኔ እና ጅማ ከተሞች አከናወነ

ዳሸን ባንክ  ሸሪክ የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ በሻሸመኔ እና ጅማ ከተሞች የኢፍጣር ማዕድ አጋርቷል። የሐዋሳ ቀጠና ጽ/ቤት ዳይሬክተር አቶ አስናቀ ደምሴ በተገኙበት በመስጅዱ ሠላም ( አፖስቶ መስጅድ) በሻሸመኔ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች የኢፍጣር ማዕድ ማጋራት ሥነ-ስርዓት አካሂዷል። ለታላቁ የረመዳን ወር እንኳን አደረሳችሁ ያሉት አቶ አስናቀ "የተቀሩት የጾም ቀናቶች ዱዓችሁ ተቀባይነት የሚያገኝበት...

read more
ዳሸን ባንክ የታላቁን ረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ “ለእናቴ” በሚል ስያሜ የሰደቃ መርሀ-ግብር እያከናወነ ይገኛል

ዳሸን ባንክ የታላቁን ረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ “ለእናቴ” በሚል ስያሜ የሰደቃ መርሀ-ግብር እያከናወነ ይገኛል

የዳሽን ባንክ ባህር ዳር ዲስትሪክት የታላቁን የረመዳን ወር ጾምን ምክንያት በማድረግ "ለእናቴ" የተሰኘ የሰደቃ መርሀ ግብር አካሄደ፡፡ ዲስትሪክቱ በአማራ ክልል እስልምና ጉዳዩች ከፍተኛ ምክር ቤት አማካይነት መደገፍ አለባቸው ብሎ ለለያቸው 50 አቅመ ደካማ ሴቶች፣ ህጻናት እና አረጋውያን ድጋፍ አድርጓል፡፡ የዲስትሪክቱ የማኔጅመንት አባላት እና የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሁም...

read more
አግማስ ኢትዮጵያ ለዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አግማስ ኢትዮጵያ ለዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አግማስ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅት ዳሸን ባንክ የተመሰረተበትን 30ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የአግማስ ኢትዮጵያ የፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ኢሳ መሐመድ ዳሸን ባንክ ድርጅቱ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለሚያደርገው የበጎ አድራጎት ስራ ተከታታይ ድጋፍ ማድረጉን ገልፀው ለዚህም ከፍ ያለ ምስጋና አቅርባለሁ ብለዋል፡፡ አቶ ኢሳ  ለዳሸን...

read more

Dashen Mobile Plus

Use our Dashen Mobile Plus service to unlock various types of Internet Banking solutions.
Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram