Select Page
የዳሸን ባንክ 29ኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የሠራተኞች ቀን ተከበረ

የዳሸን ባንክ 29ኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የሠራተኞች ቀን ተከበረ

የዳሸን ባንክ 29ኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የሠራተኞች ቀን ተከበረ ዳሸን ባንክ የተመሰረተበት 29ኛ ዓመት እና የሠራተኞች ቀን የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እና ሠራተኞች በተገኙበት በሚሊንየም አዳራሽ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከብሯል። የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ ባደረጉት ንግግር ዳሸን ባንክ በሠራተኞቹ ያልተቆጠበ ጥረት በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ገልፀዋል። ለዚህም ለሁሉም ሠራተኞች የላቀ ምስጋና...

read more
ዳሸን ባንክ ከኤምፔሳ-ሳፋሪኮም እና ካሽ ጎ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የሐዋላ  አገልግሎት ማቅረብ ጀመረ

ዳሸን ባንክ ከኤምፔሳ-ሳፋሪኮም እና ካሽ ጎ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገልግሎት ማቅረብ ጀመረ

ዳሸን ባንክ ከኤምፔሳ-ሳፋሪኮም እና ካሽ ጎ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገልግሎት ማቅረብ ጀመረ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ የሐዋላ አገለግሎትን በማቀላጠፍ ግንባር ቀደም የሆነው ዳሸን ባንክ ከኤምፔሳ-ሳፋሪኮም እና ካሽ ጎ ጋር ስምምነት በማድረግ ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገለግሎትን መስጠት ጀመረ፡፡ ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም በዳሸን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት በተደረገው የሶስትዮሽ የስምምነት መርሃ ግብር ይህ...

read more
ዳሸን የገዘፈ ስሙን ተጠቅሞ ደንበኞች የሚተማመኑበት ባንክ ሆኖ እንደሚቀጥል አስታወቀ

ዳሸን የገዘፈ ስሙን ተጠቅሞ ደንበኞች የሚተማመኑበት ባንክ ሆኖ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አንድ እርምጃ ወደ ፊት ቀድሞ የሚገኘው ዳሸን ባንክ ይህንን ግዙፍ ስም እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ደንበኞች የሚተማመኑበት ባንክ ሆኖ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ ይህ የተገለፀው ከጥር 20-25 ቀን 2017 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ሲከበር የቆየው የዳሸን ባንክ የደንበኞች ሳምንት የመዝጊያ ሥነ ስርዓት በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት በተከናወነበት ወቅት ነው፡፡ የዳሸን ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በመርሃ-ግብሩ...

read more
የደንበኞች ሳምንት ከዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ደንበኞች ጋር ተከበረ

የደንበኞች ሳምንት ከዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ደንበኞች ጋር ተከበረ

የዳሸን ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት (ሸሪክ) ደንበኞች፣ የባንኩ ሰራተኞችና የስራ ኃላፊዎች አምስተኛ ቀኑን ያስቆጠረውን የደንበኞች ሳምንት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በድምቀት አከበሩ፡፡ በዓሉን የታደሙ የዳሸን ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ደንበኞች እንዳስታወቁት፣ ሁሉጊዜም ከዳሸን ባንክ (ሸሪክ) ጋር አብረው መስራታቸው ኩራተቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ “ዳሸን ባንክ እንደቤታችን፣...

read more
በዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የተመራ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት የደንበኞች ሳምንትን በማስመልከት በዛሬው እለት በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመገኘት ተቋሙ ከባንኩ ጋር ላለው ጠንካራ የስራ ግንኙነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

በዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የተመራ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት የደንበኞች ሳምንትን በማስመልከት በዛሬው እለት በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመገኘት ተቋሙ ከባንኩ ጋር ላለው ጠንካራ የስራ ግንኙነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

በዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የተመራ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት የደንበኞች ሳምንትን በማስመልከት በትላንትናው እለት በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመገኘት ተቋሙ ከባንኩ ጋር ላለው ጠንካራ የስራ ግንኙነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ ለባንኩ የሥራ አመራር አባላት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ባሳለፍነው ሰኞ መከበር የጀመረው...

read more
ዳሸን ባንክ ዓመታዊ የደንበኞች ሣምንትን እያከበረ ይገኛል

ዳሸን ባንክ ዓመታዊ የደንበኞች ሣምንትን እያከበረ ይገኛል

ዳሸን ባንክ ዓመታዊ የደንበኞች ሳምንትን በተለያዩ መርሃ-ግብሮች እያከበረ ይገኛል፡፡ የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የደንበኞች ሣምንት ደንበኞች ከባንኩ ጋር ላላቸው አጋርነት ክብርና እውቅና ለመስጠት ያለመ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ የደንበኞች ሣምንት፤ደንበኞች የባንኩ ሕልውና እና መሠረት መሆናቸውን ለመመስከርና ደንበኛን ማዕከል ያደረገ አገልግሎት የመስጠት ዕሴታችንን አጉልተን ለማሣየት የምናከብረው ነው...

read more
ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል

ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል

ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ባንኩ በዘንድሮው ዓመት የሐጅ ስነ-ስርዓት ለመፈጸም ወደ ሳውዲ ዓረቢያ የሚጓዙ ሁጃጆችን  ባሉት ቅርንጫፎች አገልግሎት እየሰጠ ነው፡፡ ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች ከ80 በላይ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ አገልግሎት በሚሰጡ ቅርንጫፎችና ከ800 በላይ በተዘጋጁ መስኮቶች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። የሐጅ ሐይማኖታዊ ስነ-ስርዓትን ለመፈጸም...

read more
ዳሸን ባንክ በፕላቲኒየም ደረጃ ስፖንሰር ያደረገው ኤግዚቢሽን ተከፈተ

ዳሸን ባንክ በፕላቲኒየም ደረጃ ስፖንሰር ያደረገው ኤግዚቢሽን ተከፈተ

ዳሸን ባንክ ዋና አጋር የሆነበት የዲያስፖራ አውደ-ርዕይ በዛሬው ዕለት በግዮን ሆቴል በይፋ ተከፍቷል። አውደ-ርዕዩ  የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማኀበር ከሮሆቦት ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው ። በዳሸን ባንክ ዲያስፓራ ባንኪንግ መምሪያ ከፍተኛ ስራ አስኪያጅ  አቶ ካሱ ጌታቸው በአውደ-ርዕዩ ላይ ባንኩ በቅርቡ ይፋ የሆነውን ዳሸን ሱፐር አፕን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶችን እያስተዋወቀ እንደሆነ ገልጸዋል። ባንኩ ለዲያስፓራው...

read more

Amole Payment Services

Download Amole Wallet for Android or iOS Devices from Google Play Store or App Store by clicking on their respective icons below.

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram