Select Page
ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክስዮኖች በሙሉ

ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክስዮኖች በሙሉ

የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ የዕጩ አባላትን ጥቆማ ከመጋቢት 23 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተቀበለ መሆኑ ይታውቃል። ስለሆነም ለባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት መስፈርቱን የሚያሟሉ ዕጩዎችን እስከ ሰኔ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ መጠቆም የምትችሉ ሲሆን ስለተጠቋሚዎች …

read more
ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክስዮኖች

ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክስዮኖች

ዕጩ ዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ ከመጋቢት 23ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 23ቀን 2015ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ስለሆነ የጥቆማ ፎርሙን ከሁሉም የዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ወይንም ከስር ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ጥቆማ እንድታቀርቡ እናሳውቃለን፡፡  Latest...

read more
ዳሸን ባንክ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ከወለድ ነፃ ፋይናንስ አቀረበ

ዳሸን ባንክ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ከወለድ ነፃ ፋይናንስ አቀረበ

ዳሸን ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ሸሪክ የተሰኘ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በማስተዋወቅ አገልግሎት የጀመረው ከ5 ዓመት በፊት ነበር፡፡ ይህም ባንኩ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አካታች መሆኑን ያሳየበት ሆኗል፡፡ ይህ የባንክ አገልግሎት የዛሬ አምስት ዓመት ሲጀመር በዘርፉ በቂ ልምድና ክህሎት የሌለ በመሆኑ ከፍተኛ ዝግጅት የጠየቀ ነበር፡፡ የራሱ የሆኑ የፖሊሲና አሰራር ማዕቀፎችና...

read more

ዳሽን ባንክና ሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ያስገነቡት የምገባ ማዕከል  ተመረቆ ሥራ ጀመረ ዳሽን ባንክና ሜድሮክ ኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋራ በመተባበር በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም አካባቢ  በ25 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነቡት ተስፋ ብርሃን አሙዲ  3ኛ ቅርንጫፍ የምገባ ማዕከል የካቲት 24 ቀን 2015 ዓ.ም በይፋ ተመርቆ ሥራ ጀምሯል፡፡ በምርቃው ሥነ-ስርዓት ላይ...

read more
ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዘ የዱቤ ግብይት አስተዋወቀ

ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዘ የዱቤ ግብይት አስተዋወቀ

(አዲስ አበባ፡ ታህሳስ 25፤2015) ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዙ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅ በሚሊየን የሚቆጠሩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የባንክ አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ባንኩ አዳዲስ አገልግሎቶችን የማስተዋወቅ ጥረቱን በመቀጠል አሁንም ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂስ ጋር በመተባበር የቆየውን የማህበረሰባችንን የዱቤ ግብይት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እና አስተማማኝ የባንክ አሰራር በማገዝ ዱቤ...

read more
የስብሰባ ጥሪ! ለዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ!

የስብሰባ ጥሪ! ለዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ!

የዳሽን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች ሃያ ዘጠነኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሸራተን አዲስ ሆቴል ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው ቀን፤ ሰዓት እና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ Read More…

read more
ዳሸን ባንክና የጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክና የጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

(ጋምቤላ፣ ነሐሴ 27 ቀን 2014 ዓ.ም) ዳሸን ባንክና የጋምቤላ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በጋምቤላ ክልል የቢዝነስ ስራዎችን ለማስፋት እና ማህበረሰብ ተኮር ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ዳሸን ባንክ በክልሉ ለሚገኙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ብድር እንዲዉል ለክልሉ ማይክሮፋይናስ ተቋም 25 ሚሊየን ብር በአነስተኛ ወለድ በክልሉ መንግስት ዋስትና...

read more
ምርጥ አስሮችን ለመምረጥ የሚካሄደው ውድድር ዛሬ ነሐሴ 23 2014 ዓም በዳሸን ባንክ ዋናው መ/ቤት ተጀምሯል።

ምርጥ አስሮችን ለመምረጥ የሚካሄደው ውድድር ዛሬ ነሐሴ 23 2014 ዓም በዳሸን ባንክ ዋናው መ/ቤት ተጀምሯል።

ከተለያዩ ከተሞች ከተውጣጡ ሰላሳ አምስት ተወዳዳሪዎች ውስጥ ምርጥ አስሮችን ለመምረጥ የሚካሄደው ውድድር ዛሬ ነሐሴ 23 2014 ዓም በዳሸን ባንክ ዋናው መ/ቤት ተጀምሯል። ከሀዋሳ፣ ከድሬደዋ፣ ከአዳማ፣ ከደሴ እና ከባህርዳር የስልጠናና የውድድር ማዕከላት የተውጣጡ የስራ ፈጠራ ተወዳዳሪዎች ወደ ምርጥ አስር ለመግባት ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። በዚህ ውድድር ለሀገር እና ለወገን ጠቃሚ እንዲሁም ችግር ፈቺ የሆኑ የስራ...

read more

Amole Payment Services

Download Amole Wallet for Android or iOS Devices from Google Play Store or App Store by clicking on their respective icons below.

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram