Press Releases

የዳሸን ባንክ 29ኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የሠራተኞች ቀን ተከበረ
የዳሸን ባንክ 29ኛ ዓመት የምስረታ በዓልና የሠራተኞች ቀን ተከበረ ዳሸን ባንክ የተመሰረተበት 29ኛ ዓመት እና የሠራተኞች ቀን የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እና ሠራተኞች በተገኙበት በሚሊንየም አዳራሽ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከብሯል። የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ ባደረጉት ንግግር ዳሸን ባንክ በሠራተኞቹ ያልተቆጠበ ጥረት በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ገልፀዋል። ለዚህም ለሁሉም ሠራተኞች የላቀ ምስጋና...

Dashen Bank partners with M-PESA Safaricom Ethiopia and CashGo to transform international remittances for Ethiopians
Dashen Bank partners with M-PESA Safaricom Ethiopia and CashGo to transform international remittances for Ethiopians Dashen Bank has announced a strategic partnership with M-PESA Safaricom Ethiopia and CashGo, aimed at revolutionizing international remittance services...

ዳሸን ባንክ ከኤምፔሳ-ሳፋሪኮም እና ካሽ ጎ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገልግሎት ማቅረብ ጀመረ
ዳሸን ባንክ ከኤምፔሳ-ሳፋሪኮም እና ካሽ ጎ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገልግሎት ማቅረብ ጀመረ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ የሐዋላ አገለግሎትን በማቀላጠፍ ግንባር ቀደም የሆነው ዳሸን ባንክ ከኤምፔሳ-ሳፋሪኮም እና ካሽ ጎ ጋር ስምምነት በማድረግ ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገለግሎትን መስጠት ጀመረ፡፡ ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም በዳሸን ባንክ ዋና መስሪያ ቤት በተደረገው የሶስትዮሽ የስምምነት መርሃ ግብር ይህ...

ዳሸን የገዘፈ ስሙን ተጠቅሞ ደንበኞች የሚተማመኑበት ባንክ ሆኖ እንደሚቀጥል አስታወቀ
አንድ እርምጃ ወደ ፊት ቀድሞ የሚገኘው ዳሸን ባንክ ይህንን ግዙፍ ስም እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ደንበኞች የሚተማመኑበት ባንክ ሆኖ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ ይህ የተገለፀው ከጥር 20-25 ቀን 2017 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ሲከበር የቆየው የዳሸን ባንክ የደንበኞች ሳምንት የመዝጊያ ሥነ ስርዓት በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት በተከናወነበት ወቅት ነው፡፡ የዳሸን ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በመርሃ-ግብሩ...

የደንበኞች ሳምንት ከዳሸን ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ደንበኞች ጋር ተከበረ
የዳሸን ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት (ሸሪክ) ደንበኞች፣ የባንኩ ሰራተኞችና የስራ ኃላፊዎች አምስተኛ ቀኑን ያስቆጠረውን የደንበኞች ሳምንት በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት በድምቀት አከበሩ፡፡ በዓሉን የታደሙ የዳሸን ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ደንበኞች እንዳስታወቁት፣ ሁሉጊዜም ከዳሸን ባንክ (ሸሪክ) ጋር አብረው መስራታቸው ኩራተቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡ “ዳሸን ባንክ እንደቤታችን፣...

በዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የተመራ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት የደንበኞች ሳምንትን በማስመልከት በዛሬው እለት በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመገኘት ተቋሙ ከባንኩ ጋር ላለው ጠንካራ የስራ ግንኙነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የተመራ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ አመራር አባላት የደንበኞች ሳምንትን በማስመልከት በትላንትናው እለት በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በመገኘት ተቋሙ ከባንኩ ጋር ላለው ጠንካራ የስራ ግንኙነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ ለባንኩ የሥራ አመራር አባላት አቀባበል አድርገውላቸዋል። ባሳለፍነው ሰኞ መከበር የጀመረው...

ዳሸን ባንክ ዓመታዊ የደንበኞች ሣምንትን እያከበረ ይገኛል
ዳሸን ባንክ ዓመታዊ የደንበኞች ሳምንትን በተለያዩ መርሃ-ግብሮች እያከበረ ይገኛል፡፡ የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የደንበኞች ሣምንት ደንበኞች ከባንኩ ጋር ላላቸው አጋርነት ክብርና እውቅና ለመስጠት ያለመ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ የደንበኞች ሣምንት፤ደንበኞች የባንኩ ሕልውና እና መሠረት መሆናቸውን ለመመስከርና ደንበኛን ማዕከል ያደረገ አገልግሎት የመስጠት ዕሴታችንን አጉልተን ለማሣየት የምናከብረው ነው...

ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል
ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ባንኩ በዘንድሮው ዓመት የሐጅ ስነ-ስርዓት ለመፈጸም ወደ ሳውዲ ዓረቢያ የሚጓዙ ሁጃጆችን ባሉት ቅርንጫፎች አገልግሎት እየሰጠ ነው፡፡ ዳሸን ባንክ ለሐጅ ተጓዦች ከ80 በላይ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ አገልግሎት በሚሰጡ ቅርንጫፎችና ከ800 በላይ በተዘጋጁ መስኮቶች የተቀላጠፈ የባንክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። የሐጅ ሐይማኖታዊ ስነ-ስርዓትን ለመፈጸም...

ዳሸን ባንክ በፕላቲኒየም ደረጃ ስፖንሰር ያደረገው ኤግዚቢሽን ተከፈተ
ዳሸን ባንክ ዋና አጋር የሆነበት የዲያስፖራ አውደ-ርዕይ በዛሬው ዕለት በግዮን ሆቴል በይፋ ተከፍቷል። አውደ-ርዕዩ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማኀበር ከሮሆቦት ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው ። በዳሸን ባንክ ዲያስፓራ ባንኪንግ መምሪያ ከፍተኛ ስራ አስኪያጅ አቶ ካሱ ጌታቸው በአውደ-ርዕዩ ላይ ባንኩ በቅርቡ ይፋ የሆነውን ዳሸን ሱፐር አፕን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶችን እያስተዋወቀ እንደሆነ ገልጸዋል። ባንኩ ለዲያስፓራው...

Dashen Bank Unveils the first Banking Super App – Redefining Digital Banking
Press Release (Addis Ababa, January 14, 2025)- Dashen Bank has launched a banking Super App, the first of its kind in Ethiopia’s banking industry and a cutting-edge, all-in-one banking solution at the Sheraton Addis Hotel. This new platform offers a wide range of...