Press Releases

Ecobank and Dashen Bank launch remittance app targeting Ethiopians in the Diaspora
Addis Ababa, 08 June 2023 – Ecobank, the leading Pan-African Banking Group, through its representative office in Ethiopia, has partnered with Ethiopia’s Dashen Bank to enable Ethiopians living in the diaspora, specifically Europe, to send money instantly to any Dashen...

ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክስዮኖች በሙሉ
የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ አስመራጭ ኮሚቴ የዕጩ አባላትን ጥቆማ ከመጋቢት 23 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተቀበለ መሆኑ ይታውቃል። ስለሆነም ለባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት መስፈርቱን የሚያሟሉ ዕጩዎችን እስከ ሰኔ 23 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ መጠቆም የምትችሉ ሲሆን ስለተጠቋሚዎች …

ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክስዮኖች
ዕጩ ዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ጥቆማ ከመጋቢት 23ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 23ቀን 2015ዓ.ም ድረስ የሚከናወን ስለሆነ የጥቆማ ፎርሙን ከሁሉም የዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች ወይንም ከስር ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ጥቆማ እንድታቀርቡ እናሳውቃለን፡፡ Latest...

VISA, Mastercard and Amex card holders can now donate to Ethiopian Red Cross Society online
Dashen Bank has finished integration with Ethiopian Red Cross Society that enable people to donate from all over the world.

ዳሸን ባንክ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ከወለድ ነፃ ፋይናንስ አቀረበ
ዳሸን ባንክ በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ሸሪክ የተሰኘ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት በማስተዋወቅ አገልግሎት የጀመረው ከ5 ዓመት በፊት ነበር፡፡ ይህም ባንኩ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አካታች መሆኑን ያሳየበት ሆኗል፡፡ ይህ የባንክ አገልግሎት የዛሬ አምስት ዓመት ሲጀመር በዘርፉ በቂ ልምድና ክህሎት የሌለ በመሆኑ ከፍተኛ ዝግጅት የጠየቀ ነበር፡፡ የራሱ የሆኑ የፖሊሲና አሰራር ማዕቀፎችና...

ዳሽን ባንክና ሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ያስገነቡት የምገባ ማዕከል ተመረቆ ሥራ ጀመረ ዳሽን ባንክና ሜድሮክ ኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋራ በመተባበር በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም አካባቢ በ25 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነቡት ተስፋ ብርሃን አሙዲ 3ኛ ቅርንጫፍ የምገባ ማዕከል የካቲት 24 ቀን 2015 ዓ.ም በይፋ ተመርቆ ሥራ ጀምሯል፡፡ በምርቃው ሥነ-ስርዓት ላይ...

ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዘ የዱቤ ግብይት አስተዋወቀ
(አዲስ አበባ፡ ታህሳስ 25፤2015) ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዙ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅ በሚሊየን የሚቆጠሩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የባንክ አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ባንኩ አዳዲስ አገልግሎቶችን የማስተዋወቅ ጥረቱን በመቀጠል አሁንም ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂስ ጋር በመተባበር የቆየውን የማህበረሰባችንን የዱቤ ግብይት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እና አስተማማኝ የባንክ አሰራር በማገዝ ዱቤ...

የስብሰባ ጥሪ! ለዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ!
የዳሽን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች ሃያ ዘጠነኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሸራተን አዲስ ሆቴል ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው ቀን፤ ሰዓት እና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ Read More…

ዳሸን ባንክና የጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
(ጋምቤላ፣ ነሐሴ 27 ቀን 2014 ዓ.ም) ዳሸን ባንክና የጋምቤላ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በጋምቤላ ክልል የቢዝነስ ስራዎችን ለማስፋት እና ማህበረሰብ ተኮር ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ዳሸን ባንክ በክልሉ ለሚገኙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ብድር እንዲዉል ለክልሉ ማይክሮፋይናስ ተቋም 25 ሚሊየን ብር በአነስተኛ ወለድ በክልሉ መንግስት ዋስትና...

ምርጥ አስሮችን ለመምረጥ የሚካሄደው ውድድር ዛሬ ነሐሴ 23 2014 ዓም በዳሸን ባንክ ዋናው መ/ቤት ተጀምሯል።
ከተለያዩ ከተሞች ከተውጣጡ ሰላሳ አምስት ተወዳዳሪዎች ውስጥ ምርጥ አስሮችን ለመምረጥ የሚካሄደው ውድድር ዛሬ ነሐሴ 23 2014 ዓም በዳሸን ባንክ ዋናው መ/ቤት ተጀምሯል። ከሀዋሳ፣ ከድሬደዋ፣ ከአዳማ፣ ከደሴ እና ከባህርዳር የስልጠናና የውድድር ማዕከላት የተውጣጡ የስራ ፈጠራ ተወዳዳሪዎች ወደ ምርጥ አስር ለመግባት ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። በዚህ ውድድር ለሀገር እና ለወገን ጠቃሚ እንዲሁም ችግር ፈቺ የሆኑ የስራ...