ዳሸን ባንክ የአብሮነት እና የምስጋና ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች ጋር እንዲሁም በሚሊኒየም አዳራሽ ከሚገኙ የኮቪድ 19 ህሙማን ጋር የአዲስ ዓመት ዋዜማን አከበረ።
ዳሸን ባንክ የአብሮነት እና የምስጋና ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች ጋር እንዲሁም በሚሊኒየም አዳራሽ ከሚገኙ የኮቪድ 19 ህሙማን ጋር የአዲስ ዓመት ዋዜማን አከበረ።