Select Page
ዳሸን ባንክ 6.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ

ዳሸን ባንክ 6.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ

ዳሸን ባንክ 6.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ

ዳሸን ባንክ ባለፈው በጀት ዓመት ብር 6.4 ቢሊየን ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ፡፡

የባንኩ ባለአክሲዮኖች 31ኛ መደበኛና 26ኛ አስቸኳይ ጉባኤ በሚሊንየም አዳራሽ ዛሬ የተካሄደ ሲሆን ያለፈው ዓመት የባንኩ የስራ አፈፃፀም፣ የዚህ በጀት ዓመት እቅድና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የዳሸን ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ዱላ መኮንን ባለፈው በጀት ዓመት በባንክ ኢንዱስትሪው አውንታዊና አሉታዊ ሁኔታዎችን የፈጠሩ አለም አቀፋዊና አገራዊ ክስተቶች እንደነበሩ አስታውሰዋል፡፡ አቶ ዱላ ባለፈው በጀት አመት በኢትዮጵያ የነበረው ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት፣ በተለያዩ ቦታዎች የቀጠሉ ግጭቶችና የውጭ ምንዛሬ አቅርቦት እጥረት በባንክ ኢንዱስትሪው ላይ የበኩሉን አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩን አስገንዝበዋል፡፡ በበጀት ዓመቱ የዳሸን ባንክ ተቀማጭ የገንዘብ መጠን የ30.9 ቢሊየን ብር እድገት ማስመዝገቡንና የባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ መጠን 145.9 ቢሊየን ብር መድረሱን አቶ ዱላ አውስተዋል፡፡ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ዘርፍ ለባንኩ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን ያበረክተው ድርሻ 11.1 ቢሊየን ብር እንደነበርም ጠቁመዋል፡፡ የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የባንኩ አጠቃላይ ሃብት ባለፈው በጀት ዓመት የ27 በመቶ ዕድገት በማስመዝገብ ብር 183.7 ቢሊየን መደረሱን ገልፀዋል፡፡ ባንኩ ባለፈው በጀት ዓመት 1.44 ሚሊየን አዳዲስ ደንበኞችን ማግኘት እንደቻለና ይህም ለባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ ዕድገት የበኩሉን አስተዋፅኦ ማበርከቱን ገልፀዋል፡፡ ባንኩ በአሁኑ ወቅት ከ6.7 ሚሊየን በላይ ደንበኞች እንዳሉትም ተመልክቷል፡፡

Other Photo Albums

ዳሸን ባንክ የ6ኛውን የታማኝ የግብር ከፋዮች ሽልማት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

ዳሸን ባንክ የ6ኛውን የታማኝ የግብር ከፋዮች ሽልማት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

ዳሸን ባንክ የ6ኛውን የታማኝ የግብር ከፋዮች ሽልማት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

ዳሸን ባንክ ባለፈው በጀት ዓመት ብር 6.4 ቢሊየን ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ፡፡

የባንኩ ባለአክሲዮኖች 31ኛ መደበኛና 26ኛ አስቸኳይ ጉባኤ በሚሊንየም አዳራሽ ዛሬ የተካሄደ ሲሆን ያለፈው ዓመት የባንኩ የስራ አፈፃፀም፣ የዚህ በጀት ዓመት እቅድና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ ጉባኤውን በንግግር የከፈቱት የዳሸን ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ዱላ መኮንን ባለፈው በጀት ዓመት በባንክ ኢንዱስትሪው አውንታዊና አሉታዊ ሁኔታዎችን የፈጠሩ አለም አቀፋዊና አገራዊ ክስተቶች እንደነበሩ አስታውሰዋል፡፡ አቶ ዱላ ባለፈው በጀት አመት በኢትዮጵያ የነበረው ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት፣ በተለያዩ ቦታዎች የቀጠሉ ግጭቶችና የውጭ ምንዛሬ አቅርቦት እጥረት በባንክ ኢንዱስትሪው ላይ የበኩሉን አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደሩን አስገንዝበዋል፡፡ በበጀት ዓመቱ የዳሸን ባንክ ተቀማጭ የገንዘብ መጠን የ30.9 ቢሊየን ብር እድገት ማስመዝገቡንና የባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ መጠን 145.9 ቢሊየን ብር መድረሱን አቶ ዱላ አውስተዋል፡፡ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ዘርፍ ለባንኩ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን ያበረክተው ድርሻ 11.1 ቢሊየን ብር እንደነበርም ጠቁመዋል፡፡ የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ በበኩላቸው የባንኩ አጠቃላይ ሃብት ባለፈው በጀት ዓመት የ27 በመቶ ዕድገት በማስመዝገብ ብር 183.7 ቢሊየን መደረሱን ገልፀዋል፡፡ ባንኩ ባለፈው በጀት ዓመት 1.44 ሚሊየን አዳዲስ ደንበኞችን ማግኘት እንደቻለና ይህም ለባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ ዕድገት የበኩሉን አስተዋፅኦ ማበርከቱን ገልፀዋል፡፡ ባንኩ በአሁኑ ወቅት ከ6.7 ሚሊየን በላይ ደንበኞች እንዳሉትም ተመልክቷል፡፡

Other Photo Albums

Dashen Bank Culture Club 2017 EC Events Calendar Unveiled!

Dashen Bank Culture Club 2017 EC Events Calendar Unveiled!

Dashen Bank Culture Club 2017 EC Events Calendar Unveiled!

Dashen Bank Culture Club 2017 EC Events Calendar Unveiled!

Yesterday, Dashen Bank culture club unveiled 2017 EC events calendar at a vibrant ceremony held at its headquarters. The exciting lineup promises a year full of enriching art and cultural experiences, featuring film festivals, culture talks, the bag show, Made in Ethiopia Bazaar, and art exhibitions, among others.

During the event, Yasser Bagersh, CEO of Cactus Advertising & Marketing, shared that the upcoming events will provide an unforgettable year for art lovers and culture enthusiasts.

Dashen Bank’s CEO, Asfaw Alemu, emphasized the Bank’s commitment to promoting Ethiopian art and heritage through this initiative. He highlighted the bank’s role in supporting the nation’s vibrant traditions as part of its Corporate Social Responsibility (CSR) efforts.

Sileshi Girma, State Minister of Tourism, expressed the Ministry’s pride in partnering with Dashen Culture Club, aiming to uplift and showcase the flourishing artistry in Addis Ababa.

Other Photo Albums

Dashen Bank Participates in NBE’s Launch of DEBO Initiative to Boost Remittances

Dashen Bank Participates in NBE’s Launch of DEBO Initiative to Boost Remittances

Dashen Bank Participates in NBE’s Launch of DEBO Initiative to Boost Remittances

Yesterday, Dashen Bank’s team, led by CEO Asfaw Alemu, participated in a significant event organized by the National Bank of Ethiopia (NBE) at Skylight Hotel. The occasion marked the launch of a groundbreaking initiative, DEBO, aimed at attracting large-scale remittances to Ethiopia.

Under NBE’s guidance, Ethiopian banks, including Dashen Bank, have committed 100 billion Birr to support the DEBO campaign, which will run over the next six months.

During the event, NBE also unveiled Unite.et, a new platform enabling Ethiopians and foreigners of Ethiopian origin to open bank accounts in Ethiopia virtually, making it easier than ever to connect with the country financially.

Other Photo Albums

ዳሸን ባንክ ከኤግልላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ እና ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር ያቀረበው “ጌትፊ ፔይ ባይ ሊንክ” (GetFee – Pay By Link) የተሰኘ የኦንላየን የክፍያ አማራጭ አገልግሎት አስተዋወቀ፡፡

ዳሸን ባንክ ከኤግልላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ እና ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር ያቀረበው “ጌትፊ ፔይ ባይ ሊንክ” (GetFee – Pay By Link) የተሰኘ የኦንላየን የክፍያ አማራጭ አገልግሎት አስተዋወቀ፡፡

ዳሸን ባንክ ከኤግልላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ እና ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር ያቀረበው “ጌትፊ ፔይ ባይ ሊንክ” (GetFee – Pay By Link) የተሰኘ የኦንላየን የክፍያ አማራጭ አገልግሎት አስተዋወቀ፡፡

ዳሸን ባንክ ከኤግልላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ እና ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር ያቀረበው “ጌትፊ ፔይ ባይ ሊንክ” (GetFee – Pay By Link) የተሰኘ የኦንላየን የክፍያ አማራጭ አገልግሎት አስተዋወቀ፡፡

አዲሱ የክፍያ አገልግሎት አማራጭ ተጠቃሚዎች ለገዙት ወይም ላገኙት አገልግሎት በማስተር፣ በቪዛ እና አሜሪካን ኤክስፕረስ ካርዶችን በመጠቀም በኦንላየን ክፍያ መፈጸም የሚችሉበት አሰራር ነው፡፡

የዳሸን ባንክ ቺፍ ዲጂታልና ኢንፎርሜሽን ኦፊሰር የሆኑት አቶ ዮሐንስ ሚሊዮን አገልግሎቱ የንግድ ተቋማት ያለ ሶስተኛ ወገን ተሳትፎ ግብይት እንዲፈጽሙ እንደሚያስችል ጠቁመው ደህንነቱ የተጠበቀ እና አስተማማኝ የክፍያ አማራጭ እንደሆነም አብራርተዋል፡፡

አገልግሎቱ ደንበኞች ከተገለገሉበት ወይም ግዢ ከፈጸሙበት ድርጅት የክፍያ መጠየቂያ የያዘ ሊንክ በኢሜል ወይም በዋትስአፕ እንዲደርሳቸው የሚያደርግ ሲሆን በመቀጠልም የተላከላቸውን ሊንክ (ማስፈንጠሪያ) በመጫን ወደ ክፍያ ገጽ እንዲገቡ የሚስችል ነው፡፡

ሆቴሎችና ሌሎች የንግድ ተቋማት ምንም አይነት የቴክኖሎጂ ግዥ መፈጸም ሳይጠበቅባቸውና ከኮሚሽን ክፍያ ነጻ በሆነ አሰራር ፖርታል ላይ የንግድ ሂደታቸውን ለማሳለጥ እንደሚያግዛቸው ተመላክቷል፡፡

በተጨማሪም የንግድ ተቋማቱ የሚያቀርቡትን ምርትና አገልግሎት ወደ ማሕበራዊ ሚዲያ አማራጮች በማምጣት ስራቸውን በሚፈልጉት መንገድ ማስተዋወቅ የሚያስችል ነው።

የኤግልላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ በርሱፈቃድ ጌታቸው በበኩላቸው አገልግሎቱ የጥሬ ገንዘብ ዝውውርን በመቀነስ የክፍያ ሂደቶችን የተሳለጠ እንደሚያደርግ አስረድተዋል፡፡ በተጨማሪም ለድርጅቶች የውጭ ምንዛሬ በቀጥታ በማስገኘት ገቢያቸውን እንዲያሳድጉ የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡

Other Photo Albums

ዳሸን ባንክ ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር ከወለድ-ነጻ የዱቤ አገልግሎት ማግኘት የሚያስችል “ከወለድ-ነጻ ዱቤ አለ” አገልግሎትን አስተዋወቀ፡፡

ዳሸን ባንክ ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር ከወለድ-ነጻ የዱቤ አገልግሎት ማግኘት የሚያስችል “ከወለድ-ነጻ ዱቤ አለ” አገልግሎትን አስተዋወቀ፡፡

ዳሸን ባንክ ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር ከወለድ-ነጻ የዱቤ አገልግሎት ማግኘት የሚያስችል “ከወለድ-ነጻ ዱቤ አለ” አገልግሎትን አስተዋወቀ፡፡

ከወለድ-ነጻ ዱቤ አለ “IFB DubeAle” የሸሪዐህ መርሆዎችን ተከትሎ የሚሰራ አገልግሎት ሲሆን እንደ ሽያጭ ውል የሚሰራና በደንበኛው ጥያቄ መሰረት የዱቤ አገልግሎት የሚያገኝበት አሰራር ነው ፡፡

ስለ አገልግሎቱ ማብራሪያ የሰጡት የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ተወካይና ቺፍ ባንኪንግ ኦፕሬሽን ኦፊሰር አቶ ጥበቡ ሰለሞን በባንኩ ከወለድ-ነጻ ሂሳብ ያለው ደንበኛ አገልግሎቱን መጠቀም እንደሚችል አስረድተዋል፡፡

ባንኩ አዳዲስ አገልግሎቶችን የማስተዋወቅ ጥረቱን በመቀጠል አሁንም ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂስ ጋር በመተባበር የቆየውን የማህበረሰባችንን የዱቤ ግብይት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እና አስተማማኝ የባንክ አሰራር በማገዝ “ከወለድ-ነጻ ዱቤ አለ” የተሰኘና ሸማቾች በዱቤ በፈለጉት ጊዜ ያሻቸውን ገዝተው ቆይተው ከወለድ-ነጻ በሆነ መንገድ መክፈል የሚችሉበትን አሰራር እንዳስተዋወቀም ተመላክቷል፡፡

በተጨማሪም ደምበኛው ቋሚ ንብረት ካለው እንደ ዋስትና ማስያዥያ አልያም የሶስተኛ ወገን ዋስትና ማቅረብ ይችላል። ደምበኛው በባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ ካለው ጥሬ ገንዘብ (በዉጭ ምንዛሬ ወይም በብር) ዋስትና ማስያዝ እንደሚችልም ተብራርቷል።

ዳሸን ባንክ አሁን ላይ ባስተዋወቀው “ከወለድ ነጻ-ዱቤ አለ አገልግሎት” ደንበኞች እስከ 700,000.00 (ሰባት መቶ ሺህ ብር) ድረስ ያሻቸውን መሸመት ያስችላቸዋል፡፡

ከወለድ ነጻ ዱቤ አለ ተጠቃሚዎች ዛሬ ለገዙት በሸሪዓህ ህግ የተፈቀዱ ምርትና አገልግሎቶች ክፍያውን ወደፊት የሚከፍሉ ሲሆን አከፋፈሉም እንደ ደንበኛው ምርጫ በ3 ወር፣በ6 ወር እና በ12 ወር ይሆናል፡፡

Other Photo Albums

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram