Select Page

ዳሽን ባንክ ኤስ ኤን ቪ ኔዘርላንድስ ከተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር 240 ሺህ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

ዳሽን ባንክ ኤስ ኤን ቪ ኔዘርላንድስ ከተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር 240 ሺህ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡

መርሃ ግብሩ በአማራ እና በትግራይ ክልል የሚገኙ በአነስተኛ እና ጥቃቅን ዘርፍ ተሰማርተው የሚገኙ ወጣቶችን ለመደገፍ ያለመ ነው ፡፡

ለአምስት አመታት በሚተገበረው በዚህ መርሃ ግብር ዳሽን ባንክ የወጣቶቹን የቁጠባ ባህል ለማዳበር ፤ የገቢ አያያዝ ባህል ለማጎልበት የሚያስችሉ እና ሌሎች ተያያዥ ድጋፎችን ያደርጋል፡፡

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram