Select Page

ዳሸን ባንክ ስፓንሰር ያደረገው ለባዊ ኢንተርናሽናል አካዳሚ “ፓን አፍሪካኒዝም” ባዛር ተካሄደ፡፡

የባዛሩ ብቸኛ የባንክ አጋር የነበረው ዳሸን ባንክ በባዛሩ ላይ የባንክ አገልግሎቶቹን ሰጥተዋል።

የለባዊ ኢንተርናሽናል አካዳሚ ስራ አስኪያጅ የሆኑት ፕሮፌሰር ፓኖስ ሃትዘያንድሪያስ ዳሸን ባንክ የባዛሩ ዋና አጋር በመሆኑ አመስግነዋል።

ዳሸን ባንክ ከዚህ ሁነት ባሻገር የለባዊ ኢንተርናሽናል አካዳሚ አጋር መሆኑን ያነሱት ስራ አስኪያጁ የትምህርት ቤቱ የፋይናንስ እንቅስቃሴ በዳሸን ባንክ በኩል እየተከናወነ ይገኛልም ብለዋል።

ለባዊ ኢንተርናሽናል አካዳሚ የዳሸን ባንክ ኮርፓሬት ደንበኛ መሆኑን የጠቆሙት ፕሮፌሰር ፓኖስ ባንኩ በተዘጋጀው ባዛር ላይ ከፍተኛ ድጋፍ በማድረጉ አካዳሚው ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።

 

 

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram