Select Page

ዳሽን ባንክና ሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ያስገነቡት የምገባ ማዕከል  ተመረቆ ሥራ ጀመረ ዳሽን ባንክና ሜድሮክ ኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋራ በመተባበር በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም አካባቢ  በ25 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነቡት ተስፋ ብርሃን አሙዲ  3ኛ ቅርንጫፍ የምገባ ማዕከል የካቲት 24 ቀን 2015 ዓ.ም በይፋ ተመርቆ ሥራ ጀምሯል፡፡ በምርቃው ሥነ-ስርዓት ላይ...

read more
ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዘ የዱቤ ግብይት አስተዋወቀ

ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዘ የዱቤ ግብይት አስተዋወቀ

(አዲስ አበባ፡ ታህሳስ 25፤2015) ዳሸን ባንክ በቴክኖሎጂ የታገዙ አገልግሎቶችን በማስተዋወቅ በሚሊየን የሚቆጠሩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የባንክ አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ባንኩ አዳዲስ አገልግሎቶችን የማስተዋወቅ ጥረቱን በመቀጠል አሁንም ከኤግል ላየን ቴክኖሎጂስ ጋር በመተባበር የቆየውን የማህበረሰባችንን የዱቤ ግብይት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እና አስተማማኝ የባንክ አሰራር በማገዝ ዱቤ...

read more
የስብሰባ ጥሪ! ለዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ!

የስብሰባ ጥሪ! ለዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ!

የዳሽን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች ሃያ ዘጠነኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሸራተን አዲስ ሆቴል ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው ቀን፤ ሰዓት እና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡ Read More…

read more
ዳሸን ባንክና የጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክና የጋምቤላ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

(ጋምቤላ፣ ነሐሴ 27 ቀን 2014 ዓ.ም) ዳሸን ባንክና የጋምቤላ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በጋምቤላ ክልል የቢዝነስ ስራዎችን ለማስፋት እና ማህበረሰብ ተኮር ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ዳሸን ባንክ በክልሉ ለሚገኙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ብድር እንዲዉል ለክልሉ ማይክሮፋይናስ ተቋም 25 ሚሊየን ብር በአነስተኛ ወለድ በክልሉ መንግስት ዋስትና...

read more
ምርጥ አስሮችን ለመምረጥ የሚካሄደው ውድድር ዛሬ ነሐሴ 23 2014 ዓም በዳሸን ባንክ ዋናው መ/ቤት ተጀምሯል።

ምርጥ አስሮችን ለመምረጥ የሚካሄደው ውድድር ዛሬ ነሐሴ 23 2014 ዓም በዳሸን ባንክ ዋናው መ/ቤት ተጀምሯል።

ከተለያዩ ከተሞች ከተውጣጡ ሰላሳ አምስት ተወዳዳሪዎች ውስጥ ምርጥ አስሮችን ለመምረጥ የሚካሄደው ውድድር ዛሬ ነሐሴ 23 2014 ዓም በዳሸን ባንክ ዋናው መ/ቤት ተጀምሯል። ከሀዋሳ፣ ከድሬደዋ፣ ከአዳማ፣ ከደሴ እና ከባህርዳር የስልጠናና የውድድር ማዕከላት የተውጣጡ የስራ ፈጠራ ተወዳዳሪዎች ወደ ምርጥ አስር ለመግባት ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ። በዚህ ውድድር ለሀገር እና ለወገን ጠቃሚ እንዲሁም ችግር ፈቺ የሆኑ የስራ...

read more
ኢትዮ ቴሌኮም ከዳሽን ባንክ ጋር በአጋርነት የቴሌብር የሞባይል ፋይናንስ አገልግሎቶችን በዛሬው ዕለት አስጀመረ

ኢትዮ ቴሌኮም ከዳሽን ባንክ ጋር በአጋርነት የቴሌብር የሞባይል ፋይናንስ አገልግሎቶችን በዛሬው ዕለት አስጀመረ

ቴሌብር የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት ለማህበረሰባችን በተለይም በዋናነት መደበኛ የፋይናንስ አገልግሎት ተጠቃሚ ላልሆነው የማህበረሰብ ክፍል ሁለንተናዊ ለውጥና መሻሻል ከፍተኛ ሚና ያላቸውን፣ እንዲሁም የፋይናንስ አገልግሎት ከማግኘት ባሻገር ትርጉም ያለው ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ የሞባይል አነስተኛ ብድር፣ የኦቨርድራፍትና የቁጠባ አገልግሎቶችን ከዳሽን ባንክ ጋር በአጋርነት መስጠት እንዲችል እ.ኤ.አ ነሐሴ 01 ቀን...

read more
ዳሸን ባንክ እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከአዲስ አበባ መስተዳደር ጋር በመተባበር በልደታ ክ/ከተማ ያስገነቡትን ሁለተኛውን የምገባ ማዕከል ዛሬ ሐምሌ 13 ቀን 2014 ዓ.ም በይፋ አስመረቁ።

ዳሸን ባንክ እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ከአዲስ አበባ መስተዳደር ጋር በመተባበር በልደታ ክ/ከተማ ያስገነቡትን ሁለተኛውን የምገባ ማዕከል ዛሬ ሐምሌ 13 ቀን 2014 ዓ.ም በይፋ አስመረቁ።

የምገባ ማዕከሉ በከተማዋ ውስጥ ላሉና በቀን አንድ ጊዜ እንኳን መመገብ ለማይችሉ ወደ 3 ሺህ ለሚጠጉ ዜጎች ጤናውን የጠበቀ ምግብ እንዲያገኙ የሚያግዝ ሲሆን ከዚህ ቀደም በከተማው አስተዳደር ውስጥ ከሚገኙት ጋር ተጨምሮ በጠቅላላው ሰባተኛው የምገባ ማዕከል ይሆናል፡፡ አጠቃላይ የግንባታ ወጪው 40 ሚሊዮን የተገመተው ይህ የምገባ ማዕከል ሙሉ ወጪውን ዳሸን ባንክ ከሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ጋር በመተባበር የሸፈኑት ሲሆን፣...

read more
ዳሸን ባንክ ዘመናዊ የመረጃ ማዕከል አስመረቀ

ዳሸን ባንክ ዘመናዊ የመረጃ ማዕከል አስመረቀ

(ሰኔ 16 /2014፣ አዲስ አበባ) በኢትዮጵያ የባንክ አገልግሎት ታሪክ ውስጥ የአዲስ ዘመን ጅማሮ ተደርጎ ሊወሰዱ የሚችሉትን የኤሌክትሮኒክ ክፍያ እና የሞባይል ካርድ አገልግሎቶች በማስተዋወቅ ረገድ ፈር ቀዳጅ የሆነው ዳሸን ባንክ፣ ዘመናዊና በግል የፋይናንስ ተቋም ደረጃ የመጀመሪያ የሆነውን Tier III የመረጃ ማዕክል አስመረቀ፡፡ የመረጃ ማዕከሉ ከፍተኛ ኃይል ያላቸውን ከ1,000 ያላነሱ ሰርቨሮችና ሌሎች ተያያዥ...

read more
የዳሸን ባንክ ሁለተኛው ዙር የስራ ፈጠራ ስልጠናና ውድድር መርሃግብር አካል የሆነ የአቅም ግንባታ ስልጠና በድሬዳዋ ከተማ ተደረገ።

የዳሸን ባንክ ሁለተኛው ዙር የስራ ፈጠራ ስልጠናና ውድድር መርሃግብር አካል የሆነ የአቅም ግንባታ ስልጠና በድሬዳዋ ከተማ ተደረገ።

ለአምስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው ስልጠና ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ሰልጣኞች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ፡፡ ሰልጣኞቹ በስኬታማ ስራ ፈጣሪዎች ባህሪያት፣ በንግድ ስራ ዕቅድ አዘገጃጀት፣ በጊዜ አጠቃቀም፣ አነስተኛ ድርጅቶችን በማስተዳደር ክህሎት፣ በግለሰብ ገንዘብ አስተዳደር፣ በድርጅት ገንዘብ አስተዳደርና በባንክ አገልግሎት ዙሪያ ያተኮረ ስልጠና ወስደዋል፡፡ ዳሸን ባንክ በድሬዳዋ ከተማ ለሥራ ፈጣሪዎች ሲሰጥ የቆየውን ሥልጠና...

read more

Amole Payment Services

Download Amole Wallet for Android or iOS Devices from Google Play Store or App Store by clicking on their respective icons below.

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram