Select Page

ለክቡራን የዳሸን ባንክ ደንበኞች

ሰነዱን በመጫን ያውርዱ

በተያያዘው ሰነድ የተዘረዘሩት ገንዘቦች በባንካችን ለ15 አመትና ከዚያ በላይ በተከፋይ ሒሳብ ውስጥ ተይዘው የሚገኙ ሲሆን የገንዘቡ ባለመብት/ተከፋይ የሆናችሁ ደንበኞቻችን እስከ የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ማስረጃችሁን በመያዝ በተጠቀሱት ቅርንጫፎቻችን በመቅረብ ክፍያ መጠየቅ እንደምትችሉ በትህትና እናሳውቃለን፡፡

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram