Select Page
ዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች በሙሉ

የዳሸን ባንክ አ.ማ.ባለአክሲዮኖች 31ኛ (ሰላሳ አንደኛ) መደበኛ እና 26ኛ (ሀያ ስድስተኛ አስቸኳይ) ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 5ቀን 2017ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው ቀን፤ሰዓት እና ቦታ በስብሰባው ላይ እንዲገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡
ሙሉ መረጃውን ለመግኘት ከላይ ያለውን ይጫኑ

 

Dashen Bank Culture Club 2017 EC Events Calendar Unveiled!

Dashen Bank Culture Club 2017 EC Events Calendar Unveiled!

Dashen Bank Culture Club 2017 EC Events Calendar Unveiled!


Yesterday, Dashen Bank culture club unveiled 2017 EC events calendar at a vibrant ceremony held at its headquarters. The exciting lineup promises a year full of enriching art and cultural experiences, featuring film festivals, culture talks, the bag show, fashion week, Made in Ethiopia Bazaar, and art exhibitions, among others.

During the event, Yasser Bagersh, CEO of Cactus Advertising & Marketing, shared that the upcoming events will provide an unforgettable year for art lovers and culture enthusiasts. From Culture Talk Series to guided tours and workshops, the club will offer a range of activities.

Dashen Bank’s CEO, Asfaw Alemu (CM), emphasized the bank’s commitment to promoting Ethiopian art and heritage through this initiative. He highlighted the bank’s role in supporting the nation’s vibrant traditions as part of its Corporate Social Responsibility (CSR) efforts.

Sileshi Girma, State Minister of Tourism, expressed the Ministry’s pride in partnering with Dashen Culture Club, aiming to uplift and showcase the flourishing artistry in Addis Ababa.

 

ስለ ሰላም ባዛርና ኤግዚቢሽን በይፋ ተከፈተ

ስለ ሰላም ባዛርና ኤግዚቢሽን በይፋ ተከፈተ

ስለ ሰላም ባዛርና ኤግዚቢሽን በይፋ ተከፈተ

 

ዳሸን ባንክ በዛሬው ዕለት በይፋ በተከፈተው ” ስለ ሰላም ባዛርና ኤግዚቢሽን” ላይ አዳዲስ አገልግሎቶቹን እያስተዋወቀ ይገኛል።

ባንኩ “ሾፐርስ እና ትራቭለርስ ክለብ ካርድ” ፣ “አሁን ይብረሩ ቀስ ብለው ይክፈሉ” (Fly now Pay Later) ፣ “ከወለድ ነጻ ዱቤ አለ” እንዲሁም ሌሎች ከዚህ ቀደም የተዋወቁና አዳዲስና ዘመናዊ አገልግሎቶችን እያስተዋወቀ ይገኛል።

የባዛሩ አዘጋጅ ባሮክ ኤቨንትስ በባዛሩ መክፈቻ ላይ እንዳመላከተው ባዛርና ኤግዚቢሺኑን በቀን 2ሺህ የሚደርሱ ሰዎች ይጎበኙታል ተብሎ ይጠበቃል።
200 የሚደርሱ ነጋዴዎች ምርትና አገልግሎታቸውን ይዘው የቀረቡም ሲሆን ዳሸን ባንክ ያቀረባቸው ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎቶች ሸማችና ነጋዴው በቀላሉ እንዲገናኙ ያስችላል።

በተጨማሪም ባንኩ ሙሉ የባንክ አገልግሎቶችን በባዛርና ኤግዚቢሽኑ ላይ እየሰጠ ይገኛል።

ዳሸን ባንክ ከቀናት በፊት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በተመሳሳይ በተከፈተው የአዲስ ዓመት ባዛርና ኤክስፖ ላይ አዳዲስ አገልግሎቶቹን እያስተዋወቀ ይገኛል።

 

 
 

 

 

 

 

 

 

ዳሸን ባንክ  በይፋ በተከፈተው የ2017 የአዲስ ዓመት ባዛርና ኤክስፓ ላይ አዳዲስ አገልግሎቶቹን እያስተዋወቀ ይገኛል       

ዳሸን ባንክ  በይፋ በተከፈተው የ2017 የአዲስ ዓመት ባዛርና ኤክስፓ ላይ አዳዲስ አገልግሎቶቹን እያስተዋወቀ ይገኛል       

ዳሸን ባንክ  በይፋ በተከፈተው የ2017 የአዲስ ዓመት ባዛርና ኤክስፓ ላይ አዳዲስ አገልግሎቶቹን እያስተዋወቀ ይገኛል       


የ2017 አዲስ አመት ባዛርና ኤክስፓ  በይፋ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በይፋ ተከፍቷል። በባዛሩ ላይ ተሳታፊ የሆኑ  የዳሸን ባንክ ደንበኞች በበኩላቸው ዳሸን ባንክ አሁን ላይ እያስተዋወቃቸው የሚገኙ አዳዲስ አገልግሎቶች ጊዜና ጉልበትን በመቆጠብ የፋይናንስ ዘርፋን ቀልጣፋ እንደሚያደርገው አስረድተዋል።

ዳሸን ባንክ እየተሳተፈበት በሚገኘው የ2017 ባዛርና ኤክስፓ ላይ በቅርቡ ወደ ስራ ያስገባቸውን  ትራቭለርስ ኤንድ ሾፐርስ ካርዶች፣ ከወለድ -ነፃ ዱቤ አለ ፣ አሁን ይብረሩ ቆይተው ይክፈሉ  እና ሌሎች አገልግሎቶችን እያስተዋወቀ ይገኛል።

የባንኩ አዳዲስና ነባር ደንበኞች እነኝህንና ሌሎች አገልግሎቶችን ይጠቀሙ ዘንድ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።

ከባዛርና ኤክስፓ ተሳታፊዎች የሚኘውን የውጭ ምንዛሬ የማሰባሰብ፣ ለተሳታፊዎች ስለ ዳሸን ባንክ ቀልጣፋና ዘመኑን የዋጁ አገልግሎቶችን በስፋት የማስተዋወቅ ስራዎችን እያከናወነ እንደሆነ ተመላክቷል።

ባዛርና ኤክስፓውን ታሜሶል ኮምኒኬሽንስ ከሌሎች አጋር ተቋማት ጋር በመሆን ያዘጋጀው ሲሆን ለ 20 ቀናት በሚቆየው በዚህ ደማቅ ሁነት 5መቶ ሺህ የሚደርሱ ተሳታፊዎች እንደሚታደሙ ይጠበቃል።

 

 

 

 

 

Honorable Customers and Stakeholders of Dashen Bank,

Honorable Customers and Stakeholders of Dashen Bank,

Honorable Customers and Stakeholders of Dashen Bank,

We are pleased to announce that our bank has achieved commendable success in the past fiscal year. This significant milestone is a direct result of the unwavering support and dedication of our esteemed customers, partners, and employees.

We extend our heartfelt gratitude for your invaluable contributions to our success. Your trust and loyalty have been instrumental in our achievements.

As we navigate the challenges and opportunities of the coming fiscal year, we are confident that, together, we will attain even greater heights.

Thank you for your continued support and congratulations to all

 

 

 

 

 

 

ክቡራንና ክቡራት የዳሸን ባንክ ውድ ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት፤

ክቡራንና ክቡራት የዳሸን ባንክ ውድ ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት፤

ክቡራንና ክቡራት የዳሸን ባንክ ውድ ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት፤

ባንካችን ያለፈውን በጀት ዓመት እጅግ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በስኬት አጠናቋል፡፡

ለዚህም ስኬት ለደንበኞቻችንና ባለድርሻ አካላት ምስጋናችንን እያቀረብን ሁላችሁም እንኳን ደስ ያላችሁ! እንኳን ደስ ያለን!

ዛሬ በተጀመረው በጀት ዓመትም ከእናንተ ጋር በጋራ በመስራት ከዚህ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ ዝግጁ መሆናችንን እንገልፃለን!

 

 

 

 

 

 

 

 

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram