Select Page
Our Commitment to Integrity

Our Commitment to Integrity

Our Commitment to Integrity

Dashen Bank S.C. is committed to conducting its business with the highest standards of honesty, transparency, and integrity.

We encourage our customers, employees, and other stakeholders to report any suspected corruption, fraud, unethical behavior, or misconduct involving the Bank, its employees, or representatives.

Information provided through these channels helps us protect our customers, strengthen trust, and comply with applicable banking laws and regulations

How to Submit a Report?

Reports can be submitted through the following secure and confidential channels:

Free Hotline: 6333

Written Report (In-Person or Mail)

You may submit a written report to Dashen Bank Ethics and Conduct Department,North Addis District Office, Dashen  Bank S.C, Own Building, 3rd Floor, Around Abrhot Library (Arat Kilo), Addis Ababa, Ethiopia

All reports will be handled confidentially and in accordance with the Bank’s Whistle-Blowing Policy. The Bank prohibits retaliation against any individual who reports concerns in good faith.

PCI DSS V4.0.1 Certification of Compliance for the fifth consecutive time

PCI DSS V4.0.1 Certification of Compliance for the fifth consecutive time

PCI DSS V4.0.1 Certification of Compliance for the fifth consecutive time

የአክሲዮን ሽያጭ እስከ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተራዘመ !!!

የአክሲዮን ሽያጭ እስከ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተራዘመ !!!

የአክሲዮን ሽያጭ እስከ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተራዘመ !!!

ሚያዚያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም

ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች እና ለአዲስ ባለሃብቶች በሙሉ

ዳሽን ባንክ አ.ማ. በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን (ኢ.ካ.ገ.ባ) በጸደቀው ደንበኛ ሳቢ መግለጫ እና በተሰጠው ፍቃድ መሰረት፣ ከታኅሣሥ 16 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሁለት ሚሊዮን ሁለት መቶ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ስድስት (2,206,906) መደበኛ አክሲዮኖችን በአንድ አክሲዮን ዋጋ ብር ሁለት ሽህ ዘጠኝ መቶ (2,900) ሽያጭ የሚያከናዉን መሆኑን በደስታ ይገልጻል፡፡

ለባለአክሲዮኖች ሁሉም ነባር አክሲዮኖች ወደ ኤሌክትሮኒክ ፎርም (ሰነድ አልባነት) ስለሚቀየሩ ብሔራዊ መታወቂያ እና ሁሉንም የአክሲዮን ባለቤትነት ሰርተፍኬት (ማስረጃ) ወይም ከባንኩ የተሰጠ የባለቤትነት ማስረጃ ይዞ መቅረብ ያስፈልጋል፡፡
እንዲሁም ነባር ባለአክሲዮኖችም ይሁን አክሲዮን ለመግዛት የምትፈልጉ አዲስ ባለሃብቶች አክሲዮኖችን ለመግዛት ትችሉ ዘንድ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን እውቅና ከተሰጣቸው የሰነደ ሙዓለ ንዋይ አገበያዮች (ደላሎች) የግብይት ሂሳብ (Trading Account) በመክፈት የአክሲዮን ግዥውን እንድትፈፅሙ ባንኩ ጥሪውን ያቀርባል።

ማሳሰቢያ፡ ሁሉም ባለሃብቶች የዳሸን ባንክ ሙሉ ደንበኛ ሳቢ መግለጫን በሙሉ እንዲያነቡ ይበረታታሉ፤ ለውሳኔ የተቸገሩ ከሆነ በኢ.ካ.ገ.ባ ፍቃድ ከተሰጣቸው ገለልተኛ የፋይናንስ አማካሪዎች ምክር ይጠይቁ፣ የደንበኛ ሳቢ መግለጫው መጽደቅ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮችን ባለሃብቶች እንዲገዙ የተሰጠ ምክር ወይም ድጋፍ ተደርጎ አይወሰድም፡፡ ይህ ማስታወቂያ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን (ECMA) ፈቃድ አግኝቷል።

ለበለጠ መረጃ፡ በዳሽን ባንክ አክሲዮን ማህበር ዋና መስሪያ ቤት ግራውንድ ፍሎር ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ሱዳን መንገድ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ፊት ለፊት በአካል በመቅረብ ማናገር ወይም በስልክ ቁጥር: +251 115183091፣ +251 11551 3990 መደወል ይችላሉ፡፡

National Bank Approves the Appointment of Dashen Bank’s New Executive Management Members

National Bank Approves the Appointment of Dashen Bank’s New Executive Management Members

 

The National Bank of Ethiopia has officially approved new executive members’ appointments at Dashen Bank, confirming Andualem Belete as Chief Officer for Retail and MSME and Amdu Seman as Chief Officer for Interest-Free Banking Services.

Andualem Belete is a long-serving professional at Dashen Bank, with over 30 years of experience since the Bank’s establishment. Throughout his career, he has held various positions and gained extensive professional training alongside a strong educational background. He has also been serving as Acting Chief Retail and MSME Officer for the past eight months.

Similarly, Amdu Seman brings nearly two decades of experience at Dashen Bank, having worked in multiple roles over the past 19 years. His expertise is particularly rooted in the Bank’s interest-free banking services. Backed by solid academic qualifications, he has contributed significantly to the development and management of the bank’s interest-free banking operations.

የአክሲዮን ሽያጭ ጥሪ ማስታወቂያ

የአክሲዮን ሽያጭ ጥሪ ማስታወቂያ

የአክሲዮን ሽያጭ ጥሪ ማስታወቂያ

ለዳሸን ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች እና ለአዲስ ባለሃብቶች በሙሉ

ዳሽን ባንክ አ.ማ. በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን (ኢ.ካ.ገ.ባ) በጸደቀው ደንበኛ ሳቢ መግለጫ እና በተሰጠው ፍቃድ መሰረት፣ ከታኅሣሥ 16 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሚያዚያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሁለት ሚሊዮን ሁለት መቶ ስድስት ሽህ ዘጠኝ መቶ ስድስት (2,206,906) መደበኛ አክሲዮኖችን በአንድ አክሲዮን ዋጋ ብር ሁለት ሽህ ዘጠኝ መቶ (2,900) ሽያጭ የሚያከናዉን መሆኑን በደስታ ይገልጻል፡፡
ለባለአክሲዮኖች ሁሉም ነባር አክሲዮኖች ወደ ኤሌክትሮኒክ ፎርም (ሰነድ አልባነት) ስለሚቀየሩ ብሔራዊ መታወቂያ እና ሁሉንም የአክሲዮን ባለቤትነት ሰርተፍኬት (ማስረጃ) ወይም ከባንኩ የተሰጠ የባለቤትነት ማስረጃ ይዞ መቅረብ ያስፈልጋል፡፡

እንዲሁም ነባር ባለአክሲዮኖችም ይሁን አክሲዮን ለመግዛት የምትፈልጉ አዲስ ባለሃብቶች አክሲዮኖችን ለመግዛት ትችሉ ዘንድ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን እውቅና ከተሰጣቸው የሰነደ ሙዓለ ንዋይ አገበያዮች (ደላሎች) ማለትም ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አክሲዮን ማህበር፤ ከሲቢኢ ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አክሲዮን ማህበር፣ አዋሽ ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ፣ ኢቲዮ ፊዲሊቲ የሰነደ ሙዓለ ንዋይ አክሲዮን ማህበር፣ገዳ የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች አከናዋኝ አ.ማ ወይም ሌላ ህጋዊ ፈቃድ የተሰጠው የሰነደ መዋለ ንዋይ ደላላ የግብይት ሂሳብ (Trading Account) በመክፈት የአክሲዮን ግዥውን እንድትፈፅሙ ባንኩ ጥሪውን ያቀርባል።

ማሳሰቢያ፡ ሁሉም ባለሃብቶች የዳሸን ባንክ ሙሉ ደንበኛ ሳቢ መግለጫን በሙሉ እንዲያነቡ ይበረታታሉ፤ ለውሳኔ የተቸገሩ ከሆነ በኢ.ካ.ገ.ባ ፍቃድ ከተሰጣቸው ገለልተኛ የፋይናንስ አማካሪዎች ምክር ይጠይቁ፣ የደንበኛ ሳቢ መግለጫው መጽደቅ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮችን ባለሃብቶች እንዲገዙ የተሰጠ ምክር ወይም ድጋፍ ተደርጎ አይወሰድም፡፡ ይህ ማስታወቂያ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን (ECMA) ፈቃድ አግኝቷል።

ለበለጠ መረጃ፡ በዳሽን ባንክ አክሲዮን ማህበር ዋና መስሪያ ቤት ግራውንድ ፍሎር ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ሱዳን መንገድ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ፊት ለፊት በአካል በመቅረብ ማናገር ወይም በስልክ ቁጥር: +251 115183091፣ +251 11551 3990 መደወል ይችላሉ፡፡

ዳሸን ባንክ አ.ማ.

ለአክሲዮን ፈላጊዎች በሙሉ!

ለአክሲዮን ፈላጊዎች በሙሉ!

ለአክሲዮን ፈላጊዎች በሙሉ!

የኢትዮጲያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ባፀደቀው የዳሸን ባንክ አ.ማ የደንበኛ ሳቢ መግለጫ መሰረት፤ አዲስ አክሲዮን ለመግዛት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን፣ በዋናው መስሪያ ቤት በመገኘት በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ፈቃድ በተሠጣቸው የአክሲዮን ደላሎች/ኢንቨስትመንት ባንኮች/ በኩል የግብይት ሂሳብ በመክፈት እስከ መጋቢት 07 ቀን 2018 ዓ.ም የአክሲዮን ግዢውን ማከናወን የምትችሉ መሆኑን በደስታ ይገልፃል፡፡

ማሳሰቢያ፡-ሁሉም ባለሃብቶች የዳሸን ባንክ ሙሉ ደንበኛ ሳቢ መግለጫን በሙሉ እንዲያነቡ ይበረታታሉ፤ ለውሳኔ የተቸገሩ ከሆነ በኢትዮጲያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ፍቃድከተሰጣቸው ገለልተኛ የፋይናንስ አማካሪዎች ምክር ይጠይቁ፣ የደንበኛ ሳቢ መግለጫው መጽደቅ ሰነደ ሙዓለ ነዋዮችን ባለሃብቶች እንዲገዙ የተሰጠ ምክር ወይም ድጋፍ ተደርጎ አይወሰድም፡፡ ይህ ማስታወቂያ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን (ECMA) ፈቃድ አግኝቷል፡፡

ለበለጠ መረጃ በአቅራቢያችሁ የሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎችን ይጎብኙ።

 

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram