Select Page
ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የከተማው የንግድና ዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ

ዳሸን ባንክ፣ የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደርና የአርባ ምንጭ ከተማ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የሶስትዮሽ የጋራ ስምምነት ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ ሃይሌ ሪዞርት ተፈራርመዋል፡፡

በዚህ ስምምነት መሰረት ዳሸን ባንክ በአርባ ምንጭ ከተማና አካባቢው የተለያዩ የባንክ አገልግሎት አማራጮችን በስፋት እንዲያቀርብና በጋሞ ዞን አዳዲስ ቅርንጫፎችን በመክፈት አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ያደርጋል፡፡

ዳሸን ባንክ በከተማውና አካባቢው አገልግሎቱን ተደራሽና ለማድረግና አዳዲስ ቅርንጫፎችን ለመክፈት በሚያደርገው ጥረት የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ በስምምነቱ ተመልክቷል፡፡

ከአርባ ምንጭ ከተማ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ጋር በመተባበርም ህብረት ስራ ማህበራት፣ የንግድ ማህበራትና ሌሎች መሰል መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ከባንኩ ጋር ይበልጥ ተሳስረው የሚሰሩባቸው የተለያዩ አማራጮች በስምምነቱ ተወስተዋል፡፡

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች አርባምንጭ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የጋሞ ዞንና የአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ፣ የጋሞ አባቶች እንዲሁም የአርባምንጭ ከተማ ንግድ ማህበራት ዘርፍ ምክር ቤት የስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገዉላቸዋል።

Environmental and Social Risk Management Policy Document

Environmental and Social Risk Management Policy Document

Environmental and Social Risk Management Policy Document

ዳሸን ባንክ በደገፈው የዘንድሮው የሶልቭ ኢት ሀገር ዓቀፍ የፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች የስራ ማስጀመሪያ የገንዘብ ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡

ዳሸን ባንክ በደገፈው የዘንድሮው የሶልቭ ኢት ሀገር ዓቀፍ የፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች የስራ ማስጀመሪያ የገንዘብ ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡

ዳሸን ባንክ በደገፈው የዘንድሮው የሶልቭ ኢት ሀገር ዓቀፍ የፈጠራ ውድድር አሸናፊዎች የስራ ማስጀመሪያ የገንዘብ ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡

አይኮግ ኤኒዋን ካን ኮድ ኮንሰልታንትስ ኃ.የተ.የግ.ማ፣ ከአሜሪካን ኤምባሲ እና ከዳሽን ባንክ አ.ማ፣ እንዲሁም እንደ ዋንኛ ባለድርሻ አካል ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የትምህርት ሚኒስቴር ጋራ በመተባበር በተተገበረዉ የዘንድሮው የሶልቭ ኢት 2023 የፈጠራ ውድድር ከተመዝገቡ ከ2000 በላይ ተሳታፊዎች መካከል የከተማ ዓቀፍ (City Hub) ዉድድሩን አሸንፈዉ ለመጨረሻዉ ዙር የቡትካምፕ እና የአሸናፊዎች አሸናፊ ዉድድር ያሸነፉ ተወዳዳሪዎች ከዳሸን ባንክ የስራ ማስጀመሪያ የገንዘብ ሽልማት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡

በዳሸን ባንክ አጋርነት የተተገበረዉ የሶልቭ ኢት 2023 ሀገር አቀፍ ውድድር በኢትዮጲያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚግኙ ባለተስዕጦ ወጣቶች የየአካባቢያቸዉን ማህበረሰብ ችግር በመረዳት ፈጠራን እና ቴክኖሎጂን ያማከለ መፍትሄ የሚሆን የንግድ ሃሳብ፣ ምርት ወይንም አገልግሎት በማቅረብ የሚወዳደሩበት እና ወደ ስራ እንዲገቡ የተለያዩ የድጋፍ ስርዓቶችን የሚያመቻች እንዲሁም የሰራ ፈጣሪነት አስተሳሰብን ማሳደግ ያለመ ሲሆን፣ በስድስት ከተሞች ማለትም በባህር ዳር፣ ደሴ፣ ጅማ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ድሬዳዋ እና አዲስ  አበባ ተካሂዷል፡፡ በዚህም በርካታ ዩኒቨርሲቲዎችን፣ኮሌጆችን፣ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ተማሪዎችን በማሳተፍ የፈጠራ ስራዎቻቸውን እንዲያቀርቡ ጭምር ዕድል ፈጥሯል፡፡

አይኮግ ኤኔዋን ካን ኮድ በተሰኘዉ ድርጅት አማካኝነት የሚዘጋጀው የሶልቭ ኢት ሀገር አቀፍ የፈጠራ ውድድር ከ18-28 ዓመት ዕድሜ ላይ የሚገኙ ወጣቶች በቴክኔሎጂ ዘርፍ የተለያዩ የፈጠራ ስራዎችን እንዲያቀርቡ እና ወደ ስራ እንዲገቡ ዕድል በመፍጠር የማህበረሰቡን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በመፍታት ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት ነው፡፡

አይኮግ ኤኔዋን ካን ኮድ፣ በሶልቭ ኢት ውድድር በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ያለዉን የፈጠራ ሥራ ጅምሮችን በመደገፍ እና በማበረታት በዘርፍ የተሰማሩ ስራ ጀማሪ ወጣቶች የሚፈልጉትን ድጋፍ ማለትም የንግድ ሥራ ፈጠራ ስልጠናዎች፣ የገንዘብ ድጋፍ፣ የኢንቨስትመንት ትሥሥር በመፍጠር እና ቡት ካምፕ በማዘጋጀት የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል።

በዘንድሮው ውድድርም የቀረቡት የፈጠራ ስራዎች በትምህርት፣ ጤና፣ ግብርና እና ሌሎች ዘርፎች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ያለሙ ጅምር ስራዎች ናቸው፡፡ ከስድስቱ የኢትዮጲያ አካባቢዎች የተዉጣጡት የመጨረሻዉ ዙር ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ በቡትካምፕ ቆይታ የ አንድ ሳምንት ዝግጅት ያደረጉ ሲሆን፥ የውድድሩ አሸናፊዎች ባቀረቡት የፈጠራ ስራ ዘርፍ ለመሰማራት የሚያስችል የስራ ማስጀመሪያ መነሻ ገንዘብ ድጋፍ በዳሸን ባንክ ተበርክቶላቸዋል፡፡በዉድድሩ መስፈርት እና በዳኞቸ ዉጤት መሰረት የዉድድሩ አሸናፊዎች በድምሩ የ1 ሚሊዮን ብር የስራ ማስጀመሪያ አግኝተዋል።

 

𝐃𝐚𝐬𝐡𝐞𝐧 𝐁𝐚𝐧𝐤 𝐆𝐫𝐨𝐬𝐬𝐞𝐝 𝐁𝐢𝐫𝐫 𝟏𝟖 𝐁𝐢𝐥𝐥𝐢𝐨𝐧 𝐢𝐧 𝐄𝐚𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠𝐬

𝐃𝐚𝐬𝐡𝐞𝐧 𝐁𝐚𝐧𝐤 𝐆𝐫𝐨𝐬𝐬𝐞𝐝 𝐁𝐢𝐫𝐫 𝟏𝟖 𝐁𝐢𝐥𝐥𝐢𝐨𝐧 𝐢𝐧 𝐄𝐚𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠𝐬

𝐃𝐚𝐬𝐡𝐞𝐧 𝐁𝐚𝐧𝐤 𝐆𝐫𝐨𝐬𝐬𝐞𝐝 𝐁𝐢𝐫𝐫 𝟏𝟖 𝐁𝐢𝐥𝐥𝐢𝐨𝐧 𝐢𝐧 𝐄𝐚𝐫𝐧𝐢𝐧𝐠𝐬

(Addis Ababa, Oct. 26, 2023); Shareholders of Dashen Bank, one of the pioneering private Banks in Ethiopia, have met at Sky Light Hotel for the 30th ordinary annual meeting that discussed the Bank’s last fiscal year performance and achievements and issues of focus during this fiscal year.

Addressing the gathering, Board Chairman of the Bank, Dula Mekonnen indicated that the last fiscal year was marked with multifaceted global and domestic occurrences that gave rise to both challenges and opportunities to the bank industry. With its multidimensional ramifications, the Russia – Ukraine war was the most critical one in disrupting the supply chain coupled with China’s Zero-COVID Policy that dampened global output and trade and drove global inflation. The recent reopening of China and the easing of energy prices due to mild winter in Europe points to a near-term positive growth prospect in the largest economies and are expected to bring improvements in commodity prices and inflation.

The board Chairman stated that domestically, the last fiscal year has witnessed socio-political instability and macroeconomic imbalances. On top of the pressure from the global macro environment, economic growth continues to be challenged by chronic forex shortage, unabated and high inflation, unemployment, and growing budget deficit and external debt. In the meantime, the government has implemented and is pursuing various fiscal and monetary policies. Among others, the establishment of a capital market, broadening the tax base, forex liberalization, FCY retention, treasury bond purchase, etc. are worth noting.

Dula noted that the banking sector has also witnessed a number of directives (both new and amendment to existing ones), the entry of new banks and non-bank financial institutions into the scene further heightening competition. The directives directly and indirectly affect the banks’ resource availability, operational and compliance costs, and profitability.

He also added that the reinstatement of the DBE Treasury bond requirement has a significant impact on banks’ credit deployment and earnings.

He also underscored that the evolving digital ecosystem and the enabling environment have encouraged and increased the presence of non-bank players in the banking sector, which was dominated by banks for a long time. In a bid to preserve their market share and remain relevant, banks are strengthening their digital capabilities and offerings through partnerships to catch up with the evolving trend and capture the digital ecosystem opportunity.

Dula said, amid the challenging environment, Dashen Bank has achieved a commendable performance during 2022/23 fiscal year. During the last fiscal year, Dashen has managed to mobilize incremental deposits of Birr 23.6 billion and increased the aggregate positional balance to Birr 114.8 billion, which is a 25.9% growth compared to last year same period.

The Board Chairman also added that Total assets of the Bank has surged to Birr 144.6 billion, registering a 24.7% growth. Owners’ equity also went up to Birr 19.3 billion attaining 34.3% growth relative to last year. Half of the growth came from paid-up capital, which increased by Birr 2.5 Billion or 36.2% compared to last year. The Bank amassed total income of birr 18 billion in the fiscal year. As a result, Dashen was able to earn a profit before tax of Birr 5 Billion registering a 31.9% growth over last year’s same period.

Dula noted that with the conclusion of the 5-year strategy plan that covered from 2018/19FY to 2022/23FY, the Bank has embarked on an exciting new phase. In partnership with McKinsey & Co., the Bank has been crafting a 5-year corporate strategy that sets the course for its future growth.

The strategy will be instrumental in driving innovation, enhancing customer experiences, and achieving sustainable broad-based growth in the evolving financial landscape, he added.

CEO of the Bank, Asfaw Alemu, on his part said that in terms of operational performance, the bank’s channels expansion, customer attraction, resource mobilization and deployment have recorded positive growth over last year same period.

Asfaw noted that during the concluded fiscal year, the Bank had opened 253 additional branches at various locations bringing itself one-step closer to its customers.

He stated that the much anticipated opening up of the Ethiopian banking sector and establishment of the Capital Market in the near future are expected to be a new frontier to deal with timely and smartly.

With a customer base of 5.2 plus million, Dashen shall continue to place utmost importance on understanding and addressing the evolving needs of its customers. Through 835 branch networks, 388 ATMs and other digital platforms, the Bank shall strive to deliver best-in-class banking services tailored to its customers’ needs, he said.

Asfaw noted also that after successfully undergoing a detailed due diligence process, Dashen Bank has secured a foreign loan to the tune of USD 40 million on a joint commitment from UK’s British International Investment (BII) and Dutch FMO making the Bank the first financial institution in Ethiopia to obtain long-term funding from DFIs’ under the Foreign Currency Intermediation Directive for Banks. The funding will be instrumental to boost the Country’s agricultural export.

The CEO also added that, as a responsible corporate citizen, Dashen Bank goes beyond its role in the financial sector and strives to empower and create positive impact on the community. As part of its Corporate Social Responsibility (CSR) initiatives, the Bank in partnership with MIDROC Ethiopia, has established feeding centers in Lideta and Lemi Kura Sub cities and provided financial support to various noble causes. In 2023, Dashen Bank has invested close to Birr 285 million in various social initiatives.

 

የስብሰባ ጥሪ! ለዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ

የስብሰባ ጥሪ! ለዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ

የስብሰባ ጥሪ! ለዳሸን ባንክ አ.ማ. ባለአክስዮኖች በሙሉ

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram