
ዳሸን ባንክ በላልይበላ ከተማ ላይ በተቋቋመው በዕፅዋት ዓለም የዕፅዋት ማደጎ መርሃ ግብር ላይ ከግል ተቋማት ብቸኛ የፕላቲኒየም ስፖንሰር በመኾኑ ፤ በፕሮጀክቱ ሥም ከክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው እጅ የእውቅና ሰርቲፊኬት ተበርክቶለታል ።
ዳሸን ባንክ በላልይበላ ከተማ ላይ በተቋቋመው በዕፅዋት ዓለም የዕፅዋት ማደጎ መርሃ ግብር ላይ ከግል ተቋማት ብቸኛ የፕላቲኒየም ስፖንሰር በመኾኑ ፤ በፕሮጀክቱ ሥም ከክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው እጅ የእውቅና ሰርቲፊኬት ተበርክቶለታል ።
ዳሸን ባንክ በላልይበላ ከተማ ላይ በተቋቋመው በዕፅዋት ዓለም የዕፅዋት ማደጎ መርሃ ግብር ላይ ከግል ተቋማት ብቸኛ የፕላቲኒየም ስፖንሰር በመኾኑ ፤ በፕሮጀክቱ ሥም ከክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው እጅ የእውቅና ሰርቲፊኬት ተበርክቶለታል ።