Select Page
ዳሸን ባንክ በላልይበላ ከተማ ላይ በተቋቋመው በዕፅዋት ዓለም የዕፅዋት ማደጎ መርሃ ግብር ላይ ከግል ተቋማት ብቸኛ የፕላቲኒየም ስፖንሰር በመኾኑ ፤ በፕሮጀክቱ ሥም ከክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው እጅ የእውቅና ሰርቲፊኬት ተበርክቶለታል ።

ዳሸን ባንክ በላልይበላ ከተማ ላይ በተቋቋመው በዕፅዋት ዓለም የዕፅዋት ማደጎ መርሃ ግብር ላይ ከግል ተቋማት ብቸኛ የፕላቲኒየም ስፖንሰር በመኾኑ ፤ በፕሮጀክቱ ሥም ከክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው እጅ የእውቅና ሰርቲፊኬት ተበርክቶለታል ።

ዳሸን ባንክ በላልይበላ ከተማ ላይ በተቋቋመው በዕፅዋት ዓለም የዕፅዋት ማደጎ መርሃ ግብር ላይ ከግል ተቋማት ብቸኛ የፕላቲኒየም ስፖንሰር በመኾኑ ፤ በፕሮጀክቱ ሥም ከክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው እጅ የእውቅና ሰርቲፊኬት ተበርክቶለታል ።

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ አመራር አባላት እንጦጦ በሚገኘው የባንኩ የተፈጥሮ ፓርክ አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ አመራር አባላት እንጦጦ በሚገኘው የባንኩ የተፈጥሮ ፓርክ አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ አመራር አባላት እንጦጦ በሚገኘው የባንኩ የተፈጥሮ ፓርክ አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ አመራር አባላት እንጦጦ በሚገኘው የባንኩ የተፈጥሮ ፓርክ አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል፡፡ ዳሸን ባንክ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለአደራ ማኀበር የአልማዝ አባል ሲሆን ከማህበሩም ጋር በመተባበር የአካባቢ እንክብካቤ ተግባራት እየሠራ ይገኛል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ባለፉት በርካታ አመታት ለባንኩ በተከለለው የእንጦጦ ፓርክ ሠራተኞቹን በማስተባበር አገር በቀል ችግኞችን ሲያለማ እንደነበርም ይታወቃል

ዳሸን ባንክ የአብሮነት እና የምስጋና ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች ጋር እንዲሁም በሚሊኒየም አዳራሽ ከሚገኙ የኮቪድ 19 ህሙማን ጋር የአዲስ ዓመት ዋዜማን አከበረ።

ዳሸን ባንክ የአብሮነት እና የምስጋና ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች ጋር እንዲሁም በሚሊኒየም አዳራሽ ከሚገኙ የኮቪድ 19 ህሙማን ጋር የአዲስ ዓመት ዋዜማን አከበረ።

ዳሸን ባንክ የአብሮነት እና የምስጋና ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች ጋር እንዲሁም በሚሊኒየም አዳራሽ ከሚገኙ የኮቪድ 19 ህሙማን ጋር የአዲስ ዓመት ዋዜማን አከበረ።

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram