Select Page
ዳሸን ባንክ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችን በአዲስ አበባ እና ክልል ከተሞች ከፈተ

ዳሸን ባንክ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችን በአዲስ አበባ እና ክልል ከተሞች ከፈተ

ዳሸን ባንክ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችን በአዲስ አበባ እና ክልል ከተሞች ከፈተ

ዳሸን ባንክ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ከፍቷል። ባንኩ በቤተል አካባቢ ተቅዋ በሚል ስያሜ ካስመረቀው ቅርንጫፍ በተጨማሪ በአዲስ አበባ መርካቶ ጣና ገበያ ውስጥ አንዋር፣ በሀረር ከተማ አንሷር፣ በጅግጅጋ ጋራድ ዊልዋል፣ በጦራ ከተማ ጦራ የተሠኙ ተጨማሪ አዳዲስ ቅርንጫፎችን ለአግልግሎት ክፍት አድርጓል።

ባንኩ ከዚህ ቀደም ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጡ በአዳማ ከተማ በረካ ፣ በድሬዳዋ ቡኻሪ ፣ በደሴ መሐመድ አል-አሙዲ የተሰኙ ቅርንጫፎችን ከፍቶ ለደንበኞቹ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህም መሠረት በባንኩ ውስ|ጥ ሙሉ ለሙሉ ከወለድ ነፃ አገልግሎት ብቻ የሚሰጡ የቅርንጫፎቹን ቁጥር ወደ 8 (ስምንት) አድርሷል፡፡ በነዚህ ቅርንጫፎቹ ባንኩ ደንበኛውን ማዕከል ያደረገ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርገው የተደራጁ ናቸው፡፡ ዳሸን ባንክ በዚህ የበጀት ዓመት ሙሉ ለሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጡ ቅርንጫፎቹን ቁጥር ወደ 12 ለማሳደግ እየሰራ ይገኛል፡፡

ዳሸን ባንክ በላልይበላ ከተማ ላይ በተቋቋመው በዕፅዋት ዓለም የዕፅዋት ማደጎ መርሃ ግብር ላይ ከግል ተቋማት ብቸኛ የፕላቲኒየም ስፖንሰር በመኾኑ ፤ በፕሮጀክቱ ሥም ከክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው እጅ የእውቅና ሰርቲፊኬት ተበርክቶለታል ።

ዳሸን ባንክ በላልይበላ ከተማ ላይ በተቋቋመው በዕፅዋት ዓለም የዕፅዋት ማደጎ መርሃ ግብር ላይ ከግል ተቋማት ብቸኛ የፕላቲኒየም ስፖንሰር በመኾኑ ፤ በፕሮጀክቱ ሥም ከክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው እጅ የእውቅና ሰርቲፊኬት ተበርክቶለታል ።

ዳሸን ባንክ በላልይበላ ከተማ ላይ በተቋቋመው በዕፅዋት ዓለም የዕፅዋት ማደጎ መርሃ ግብር ላይ ከግል ተቋማት ብቸኛ የፕላቲኒየም ስፖንሰር በመኾኑ ፤ በፕሮጀክቱ ሥም ከክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው እጅ የእውቅና ሰርቲፊኬት ተበርክቶለታል ።

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ አመራር አባላት እንጦጦ በሚገኘው የባንኩ የተፈጥሮ ፓርክ አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ አመራር አባላት እንጦጦ በሚገኘው የባንኩ የተፈጥሮ ፓርክ አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ አመራር አባላት እንጦጦ በሚገኘው የባንኩ የተፈጥሮ ፓርክ አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል

የዳሸን ባንክ ከፍተኛ አመራር አባላት እንጦጦ በሚገኘው የባንኩ የተፈጥሮ ፓርክ አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል፡፡ ዳሸን ባንክ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለአደራ ማኀበር የአልማዝ አባል ሲሆን ከማህበሩም ጋር በመተባበር የአካባቢ እንክብካቤ ተግባራት እየሠራ ይገኛል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ባለፉት በርካታ አመታት ለባንኩ በተከለለው የእንጦጦ ፓርክ ሠራተኞቹን በማስተባበር አገር በቀል ችግኞችን ሲያለማ እንደነበርም ይታወቃል

ዳሸን ባንክ የአብሮነት እና የምስጋና ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች ጋር እንዲሁም በሚሊኒየም አዳራሽ ከሚገኙ የኮቪድ 19 ህሙማን ጋር የአዲስ ዓመት ዋዜማን አከበረ።

ዳሸን ባንክ የአብሮነት እና የምስጋና ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች ጋር እንዲሁም በሚሊኒየም አዳራሽ ከሚገኙ የኮቪድ 19 ህሙማን ጋር የአዲስ ዓመት ዋዜማን አከበረ።

ዳሸን ባንክ የአብሮነት እና የምስጋና ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ከሚገኙ የህክምና ባለሙያዎች ጋር እንዲሁም በሚሊኒየም አዳራሽ ከሚገኙ የኮቪድ 19 ህሙማን ጋር የአዲስ ዓመት ዋዜማን አከበረ።

Facebook
Twitter
YouTube
LinkedIn
Instagram
Telegram