Press Releases
ዳሸን ባንክ ዘመናዊ የመረጃ ማዕከል አስመረቀ
(ሰኔ 16 /2014፣ አዲስ አበባ) በኢትዮጵያ የባንክ አገልግሎት ታሪክ ውስጥ የአዲስ ዘመን ጅማሮ ተደርጎ ሊወሰዱ የሚችሉትን የኤሌክትሮኒክ ክፍያ እና የሞባይል ካርድ አገልግሎቶች በማስተዋወቅ ረገድ ፈር ቀዳጅ የሆነው ዳሸን ባንክ፣ ዘመናዊና በግል የፋይናንስ ተቋም ደረጃ የመጀመሪያ የሆነውን Tier III የመረጃ ማዕክል አስመረቀ፡፡ የመረጃ ማዕከሉ ከፍተኛ ኃይል ያላቸውን ከ1,000 ያላነሱ ሰርቨሮችና ሌሎች ተያያዥ...
የዳሸን ባንክ ሁለተኛው ዙር የስራ ፈጠራ ስልጠናና ውድድር መርሃግብር አካል የሆነ የአቅም ግንባታ ስልጠና በድሬዳዋ ከተማ ተደረገ።
ለአምስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው ስልጠና ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ሰልጣኞች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ፡፡ ሰልጣኞቹ በስኬታማ ስራ ፈጣሪዎች ባህሪያት፣ በንግድ ስራ ዕቅድ አዘገጃጀት፣ በጊዜ አጠቃቀም፣ አነስተኛ ድርጅቶችን በማስተዳደር ክህሎት፣ በግለሰብ ገንዘብ አስተዳደር፣ በድርጅት ገንዘብ አስተዳደርና በባንክ አገልግሎት ዙሪያ ያተኮረ ስልጠና ወስደዋል፡፡ ዳሸን ባንክ በድሬዳዋ ከተማ ለሥራ ፈጣሪዎች ሲሰጥ የቆየውን ሥልጠና...
ዳሸን ባንክ ከብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በትብብር ለመስራት ስምምነት ፈጸመ
(ሚያዚያ 28 ቀን 2014 ዓ.ም/ አዲስ አበባ) ዳሸን ባንክ እና ናሽናል አይዲ ፕሮግራም የዳሽን ባንክ ደንበኞችን የዲጂታል አይዲ እንዲያገኙ የሚያስችል እና ባንኩ በአገር አቀፍ ደረጃ ከሚደራጅ የማንነት ምዝገባ መረጃ ስርአት ተጠቃሚ የሚያደር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡በሃገሪቱ ዜጎች የሚለዩበት ዘመናዊ ብሄራዊ መታወቂያ አለመኖሩ የባንክ ዘርፉን እድገትና የዚጎችን የፋይናንስ ተጠቃሚነት በእጅጉ...
ዳሸን ባንክ ከኤግልላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ
(ሚያዚያ 18 ቀን 2014 ዓ.ም/አዲስ አበባ) ዳሸን ባንክ እና ኤግልላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ዱቤ ፔይ ቴክኖሎጂ በተሰኘ መተግበሪያ አማካኝነት ለደንበኞቻቸው አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡መተግበሪያው የንግድ ተቋማት ምርትና አገልግሎቶቻቸውን ለሸማቾች ለዱቤ ማቅረብ የሚያስችላቸውን ይኸም ሽያጫቸውን ለማሳደግ እንደሚረዳ ተጠቅሷል፡፡ ሸማቾችም ጊዜያዊ የገንዘብ እጥረታ...
ለዳሸን ባንክ ባለአክስዮኖች በሙሉ (የካፒታል እድገትን ይመለከታል)
Latest Updates
ማሳሰቢያ!!!
ከዚህ በታች በሚገኘው ዘንጠረዥ የተዘረዘረሩት የገነንዘብ መጠን ለ15 አመትና ከዚያ በላይ በተከፋይ ሒሳብ ውስጥ ተይዘው የሚገኙ ሲሆን የገንዘቡ ባለመብት/ተከፋይ የሆናችሁ ደንበኞ ማስረጃችሁን በመያዝ በተጠቀሱት ቅርንጫፎቻችን በመቅረብ ክፍያ መጠየቅ እንደምትችሉ በትህትና እናሳውቃለን፡ይህን ማስፈንጠሪያ በመጫን ስም ዝርዝሩን ይመልከቱ Latest...
በተመረጡ ቅርንጫፎች ለሙከራ ጊዜ የተመጀረዉ የተጨማሪ ሰዓት አገልግሎት ወደቋሚነት ተሸጋገረ
ዳሸን ባንክ በአዲስ አበባ እና ከአዲስ አበባ ውጭ በሚገኙ የተወሰኑ ቅርጫፎች ዘወትር ከሰኞ እስከ ቅዳሜ እስከ ምሽቱ አንድ ስዓት በ110 ቅርንጫፎች እንዲሁም ከእሁድ እስከ እሁድ በ22 ቅርንጫፎች የሙከራ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን ይህንንም ወደቋሚነት አሸጋግሯል፡፡የባንኩ ችፍ ሪቴልና ብራንች ባንኪንግ ኦፊሰር የሆኑት አቶ ይህንዓለም አቅናዉ ይህን አስመልክተዉ ባስተላለፉት መልዕክት ባንኩ በሙከራ...
የሀዘን መግለጫ
የዳሸን ባንክ አ.ማ. ዳይሬክተሮች ቦርድ፣ ሥራ አመራርና ሠራተኞች በቀድሞው የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሉልሰገድ ተፈሪ ህልፈተ ሕይወት የተሰማንን ኃዘን እየገለጽን ፤ ለቤተሰቦቻቸው እንዲሁም ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን እንመኛለን፡፡ Latest...
ዳሸን ባንክ የ10 ቢሊየን ብር ገቢ ይፋ አደረገ
• ባሳለፍነው በጀት አመት 2.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዝግቧል(ህዳር 09 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ አበባ) ዳሸን ባንክ ባለፈዉ በጀት አመት 10 ቢሊየን ብር አጠቃላይ ገቢ ማግኘቱን ይፍ አደረገ፡፡ ባንኩ በበጀት አመቱ ከግብር በፊት 2.4 ቢሊየን ብር ትርፍ አስመዝግቧል፡፡የዳሸን ባንክ አ.ማ ዓመታዊ 28ኛ መደበኛና 25ኛ ድንገተኛ ጉባኤ ህዳር 09 ቀን 2014 ዓ.ም በመቻሬ ሜዳ ተካሂዷል፡፡...
ዳሸን ባንክ ቱንስ ከተሰኘ ኩባንያ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ገንዘብ በቀላሉ ለመላክ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ
ዳሸን ባንክ ቱንስ ከተሰኘ ኩባንያ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ገንዘብ በቀላሉ ለመላክ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመዳሸን ባንክ ቱንስ ከተሰኘ ታዋቂ ዓለምአቀፍ የክፍያ ኔትወርክ ተቋም ጋር በጋራ ለመስራት መስማማቱንና ይህም ደንበኞቹ ከተለያየ የዓለም ክፍል የሚላክላቸዉን ገንዘብ በቀላሉ ለመቀበል እንዲችሉ የሚያደርግ መሆኑ ተገለፀ፡፡ባንኩ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጠዉ መግለጫ ሁለቱ ተቋማት ከውጭ ወደ ኢትዮጵያ ገንዘብ...